Genesis 11:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ረሁ ሰላሳን ክልተን ዓመት ገበረ፡ ንሰሩግ ድማ ወለደ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ራግውም መቶ ሠላሳ ሁለት ዓመት ኖረ፤ ሴሮሕንም ወለደ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ራግውም መቶ ሠላሳ ሁለት ዓመት ኖረ፥ ሴሮሕንም ወለደ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ራግውም መቶ ሠላሳ ሁለት ዓመት ኖረ፥ ሴሮሕንም ወለደ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ራኡ 32 ላይ ደኢደ፥ ሳሩጋ የሌዳ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Raa'u 32 laytsaa de'iide, Saruuga yeleedda;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Era7ey 32 layth de7idi Saruge yelides;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤራኤይ 32 ላይ ዴኢዲ ሳሩጌ ዬሊዴስ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ራእ 32 ላይ ደእድ፥ ሳሩጋ የልስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ra7i 32 laythi de7idi, Saruga yelis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ራግው በ32 ዓመቱ ሴሮሕን ወለደ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ረዑ 32 ዓመት ሲሆነው ሰሩግን ወለደ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ራግው ወዲ ሚእትን ሰላሳን ክልተን ዓመት ምስ ኮነ፥ ንሴሮሕ ወለደ።
Amharic Tigrinya 2011
ረጉ ድማ ሰላሳን ክልተን ዓመት ገብረ። ንሴሩግ ከኣ ወለደ።