Genesis 11:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሓድሕዶም ድማ፡ ኪዱ ሕጡብ ንሰርሕ እሞ ምሉእ ብምሉእ ነቃጽሎ። ኣብ ክንዲ እምኒ ሕጡብ፡ ኣብ ክንዲ ጭቃ ድማ ጭቃ ነበሮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርስ በርሳቸውም፥ “ኑ ጡብ እንሥራ፤ በእሳትም እንተኵሰው” ተባባሉ። ጡባቸውም እንደ ድንጋይ፥ ጭቃቸውም እንደ ዝፍት ሆነላቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስ በርሳቸውም። ኑ፥ ጡብ እንሥራ፥ በእሳትም እንተኵሰው ተባባሉ። ጡቡም እንደ ድንጋይ ሆነላቸው፤ የምድርም ዝፋት እንደ ጭቃ ሆነችላቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርስ በርሳቸውም፦ “ኑ፥ ጡብ እንሥራ፥ በእሳትም በደንብ እንተኩሰው” ተባባሉ። በዚህ ዓይነት የሚገነቡትን ጡብ አገኙ፤ በአንድነት የሚያጣብቁበትንም ቅጥራን አገኙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንቱ እቱ እቱዋ፥ “ሃ ዪተ፤ ጹብያ መደ፥ ታማን ጹጎይተ” ያጌድኖ። ኡንቱንቱ ሹቻ ድራዉ ጹብያ፥ ኡርቃ ድራዉ ሽድያ አኬድኖ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Unttunttu ittuu ittuwaa, «Haa yiite; s'uubiyaa med'd'iide, taman s'uuggoytte» yaageeddino. Unttunttu shuchchaa diraw s'uubiyaa, urk'k'aa diraw shidiyaa akkeeddino;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Istti issoy issaa, «Haa yiite; xuube medhdhidi ane taman xuuggoos» giidi istta shuchcha gishshas xuube, urqqa gishshas shida
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስቲ ኢሶይ ኢሳ፥ «ሃ ዪቴ፤ ጹቤ ሜዲ ኣኔ ታማን ጹጎስ» ጊዲ ኢስታ ሹቻ ጊሻስ ጹቤ፥ ኡርቃ ጊሻስ ሺዳ
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንቲ እሶይ እሱዋኮ፥ “ሃ ዪተ፥ ፁበ መድ፥ ምናና መላ ታማን ፁጎስ” ያግዶሶና። ኤንቲ ሹቻ ግሾ ፁበ፥ ኡርቃ ግሾ ማደ መላባ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Enti issoy issuwako, “Haa yiite, xuube medhidi, minnana mela taman xuuggoos” yaagidosona. Enti shucha gisho xuube, urqa gisho made melaba,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እነርሱም እርስ በርሳቸው፣ “ኑ፤ ጡብ እንሥራ፤ እስኪበቃውም በእሳት እንተኵሰው” ተባባሉ። በድንጋይ ፈንታ ጡብ፣ ለማያያዣም ቅጥራን ተጠቀሙ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እርስ በርሳቸውም “ኑ! ጡብ እንሥራ፤ እንዲጠነክርም በእሳት እንተኲሰው” ተባባሉ፤ በዚህ ዐይነት የሚገነቡትን ጡብ አገኙ፤ በአንድነት የሚያጣብቁበትንም ቅጥራን አገኙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንስንሳቶም ድማ “ንዑ፥ ጡብ ንስራሕ እሞ ብሓዊ ንጥበሶ” ተበሃሃሉ። እቲ ጡብ ክንዲ እምኒ፥ እቲ ቕጥራን ክንዲ ጭቃ ኾነሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ንሓድሕዶም ድማ ክላግዳ፡ ጡብ ንስራሕ እሞ ብሓዊ ንድፈኖ፡ ተበሃሃሉ እሞ ጡብ ኣብ ክንዲ እምኒ፡ ጸብሪ ኽኣ ኣብ ክንዲ ኖራ ኾነሎም።