Genesis 12:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ብሰንኪ ሳራይ ሰበይቲ ኣብራም ንፈርኦንን ንቤቱን ብዓቢ መዓት ኣሳቐዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም በአብራም ሚስት በሦራ ምክንያት ፈርዖንንና የቤቱን ሰዎች በታላቅ መቅሠፍት መታ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም በአብራም ሚስት በሦራ ምክንያት ፈርዖንንና የቤቱን ሰዎች በታላቅ መቅሠፍት መታ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም በአብራም ሚስት በሦራ ምክንያት ፈርዖንንና የቤቱን ሰዎች በታላቅ መቅሠፍት መታ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን መና ጎዳይ አብራሞ ማቻት ሳር ጋሱዋን ግብጼ ካትያ ቦላነ አ ሶ አሳ ቦላ ዳሮ ካእያ ሀርግያ የዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Med'inaa Goday Abraama machchatti Saari gaasuwaan Gibis'e kaatiyaa bollanne Aa soo asaa bolla daro kaa'iyaa harggiyaa yeddeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin GODAY Abraame machcheyo Soora geedon Gibxe kawo bollanne izaso asaa bolla bosha yeddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኣብራሜ ማቼዮ ሶራ ጌዶን ጊብጼ ካዎ ቦላኔ ኢዛሶ ኣሳ ቦላ ቦሻ ዬዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሽን ጎዳይ አብራመ ማቸ ሶራ ጋሶን ግብፀ ካዋነ እያ ኬ ጋዶ ሀርገን ሾጭስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Shin Goday Abrame mache Soora gaason Gibxe kawanne iya keetha gado hargen shocis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም (ያህዌ) በአብራም ሚስት በሦራ ምክንያት ፈርዖንንና ቤተ ሰዎቹን በጽኑ ደዌ መታቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ነገር ግን በአብርሃም ሚስት በሣራይ ምክንያት እግዚአብሔር በእርሱና በባለሟሎቹ ሁሉ ላይ አሠቃቂ በሽታዎች አመጣባቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ግና ብምኽንያት ሶራ ሰበይቲ ኣብራም፥ ንፈርዖንን ንቤቱን ብብርቱዕ መቕሰፍቲ ቐፅዖም።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ግና ብምኽንያት ሳራይ ሰበይቲ ኣብራም፡ ንፈርኦን ንቤቱን ብርቱዕ ቅጽዓት ቀጽዖ።