Genesis 12:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብራም ንሰበይቱ ሳራይን ንሎጥ ወዲ ሓዉን ንዅሉ እቲ ዝኣከብዎ ንብረቶምን ነተን ኣብ ካራን ዝረኸብወን ነፍሳትን ወሰደ። ናብ ምድሪ ከነኣን ኪኸዱ ድማ ተበገሱ። ናብ ምድሪ ከነኣን ድማ ኣተዉ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አብራምም ሚስቱን ሦራንና የወንድሙን ልጅ ሎጥን፥ ያገኙትን ከብት ሁሉና በካራን ያገኙአቸውን ሰዎች ይዞ ወደ ከነዓን ምድር ለመሄድ ወጣ፤ ወደ ከነዓንም ምድር ገቡ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አብራምም ሚስቱን ሦራንና የወንድሙን ልጅ ሎጥን፥ ያገኙትን ከብት ሁሉና በካራን ያገኙአቸውን ሰዎች ይዞ ወደ ከነዓን ምድር ለመሄድ ወጣ፤ ወደ ከነዓንም ምድር ገቡ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አብራምም ሚስቱን ሦራንና የወንድሙን ልጅ ሎጥን፥ ያገኙትን ከብት ሁሉና በካራን ያገኙአቸውን ሰዎች ይዞ ወደ ከነዓን ምድር ለመሄድ ወጣ፥ ወደ ከነዓንም ምድር ገቡ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አብራመ ባረ ማቻቶ ሳሮ፥ ባረ እሻ ናኣ ሎጻ፥ ያን ሺሼዳ ባረንቱ ማጹዋ ኡባነ፥ ካራነን ኡንቱንቱ ደሜዳ ቆማቱዋ አኪደ፥ ካናነ ጋድያ ባናዉ ደንዴዳ፤ ቢደ ኡንቱንቱ ካናነ ጋድያ ጋኬድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abraame bare machchatto Saaro, bare ishaa na'aa Loos'a, yan shiishsheedda barenttu mas'uwaa ubbaanne, Kaaraanen unttunttu demmeedda k'oomatuwaa akkiide, Kanaane gadiyaa baanaw denddeedda; biide unttunttu Kanaane gadiyaa gakkeeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abraamey ba machchiyo Soora, ba isha naa Looxe, Kaaraanen istti demmida aylletanne heen shiishshida bantta aqota ubbaa ekkidi Kanaane biitta bides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣብራሜይ ባ ማቺዮ ሶራ፥ ባ ኢሻ ና ሎጼ፥ ካራኔን ኢስቲ ዴሚዳ ኣይሌታኔ ሄን ሺሺዳ ባንታ ኣቆታ ኡባ ኤኪዲ ካናኔ ቢታ ቢዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብራመይ ባ ማችዉ ሶራ፥ ባ እሻ ናአ ሎፀ፥ ካራነን ደእሸ ሺሽዳ ሻሉዋነ ባ አይለታ ኡባ ኤክድ ካናነ ቢታ ብድ ጋክዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abramey ba machiw Soora, ba isha na7a Looxe, Kaaranen de7ishe shiishida shaluwanne ba aylleta ubba ekidi Kanaane biitta bidi gakidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አብራምም ሚስቱን ሦራንና የወንድሙን ልጅ ሎጥን አስከትሎ በካራን ሳሉ ያፈሩትን ሀብትና የነበራቸውን አገልጋዮች ይዘው በመጓዝ ከነዓን ምድር ገቡ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አብራም፥ ሚስቱ ሣራይና የወንድሙ ልጅ ሎጥ፥ በካራን ሳሉ ያገኙትን ሀብትና አገልጋዮቻቸውን ሁሉ ይዘው ወደ ከነዓን ምድር ሄዱ። ከነዓን በደረሱ ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብራም ድማ ንሶራ ሰበይቱን ንሎጥ ወዲ ሓዉን ነቲ ዘጥረይዎ ዅሉ ጥሪቶምን፥ ነቶም ኣብ ካራን ዘጥረይዎም ሰባትን ሒዙ፥ ናብ ምድሪ ከነዓን ክኸይድ ወፀ፤ ኣብ ምድሪ ከነዓን ከዓ በፅሐ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብራም ድማ ንሳራይ ሰበይቱን ንሎጥ ወዲ ሓዉን፡ ነቲ ዘጥረይዎ ኹሉ ጥሪቶምን ነቶም ካብ ካራን ዘጥረይዎም ነፍሳትን ወደሶ፡ ንምድሪ ኸንኣን ኪኸዱ ወጹ፡ ናብ ምድሪ ኸንኣን ከኣ መጹ።