Genesis 12:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብራም ኣብታ ምድሪ ኽሳዕ ስፍራ ሴኬም፡ ክሳዕ ጐልጐል ሞር ተጓዕዘ። እቲ ከነኣናዊ ድማ ሽዑ ኣብታ ሃገር ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አብራምም እስከ ሴኬም ስፍራ እስከ ታላቁ ዛፍ ድረስ በዚያች ምድር አለፈ፤ የከነዓን ሰዎችም በዚያን ጊዜ በዚያች ምድር ነበሩ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አብራምም እስከ ሴኬም ስፍራ እስከ ሞሬ የአድባር ዛፍ ድረስ በምድር አለፈ፤ የከነዓን ሰዎችም በዚያን ጊዜ በምድሩ ነበሩ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አብራምም እስከ ሴኬም ስፍራ እስከ ሞሬ የባሉጥ ዛፍ ድረስ በምድር አለፈ፥ የከነዓን ሰዎችም በዚያን ጊዜ በምድሩ ነበሩ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አብራመ ሄ ጋድያን ሰኬማ ግያ ሳኣን ደእያ ሞረ ግያ ዎልቃማ ዎላ ጋካናዉ ሀመቲደ ቤዳ። ሄ ዎደ ካናነ አሳቱ ሄ ጋድያን ደእኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abraame he gadiyaan Sekeema giyaa sa'aan de'iyaa Moore giyaa wolk'k'aama wolaa gakkanaw hametiidde beedda. He wode Kanaane asatuu he gadiyaan de'ino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abraamey he biittan Seekeemen Moore geetettizason diza gita miththaako gakkanaas bides; he wode Kanaane asati he biittan deettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣብራሜይ ሄ ቢታን ሴኬሜን ሞሬ ጌቴቲዛሶን ዲዛ ጊታ ሚኮ ጋካናስ ቢዴስ፤ ሄ ዎዴ ካናኔ ኣሳቲ ሄ ቢታን ዴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብራመይ ሴከማን ደእያ ሞረ ጌተትያ ግታ ምኮ ጋካናዉ ካንድ ብስ። ሄ ዎደ ካናነ አሳት ሄ ቢታን ደኦሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abramey Seekeman de7iya More geetetiya gita mithaako gakanaw kanthidi bis. He wode Kanaane asati he biittan de7oosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አብራም ትልቁ የሞሬ ዛፍ እስከሚገኝበት እስከ ሴኬም ድረስ በምድሪቱ ዘልቆ ሄደ። በዚያን ጊዜ ከነዓናውያን በዚሁ ምድር ይኖሩ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አብራም በሴኬም ወደሚገኘው ቅዱስ ስፍራ ወደ ሞሬ ዛፍ እስኪደርስ ድረስ ተጓዘ፤ በዚያን ጊዜ ከነዓናውያን በዚያች ምድር ይኖሩ ነበረ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብራም ድማ በታ ምድሪ ሓሊፉ ናብታ ሴኬም እትበሃል ቦታ፥ ናብታ ዓባይ ኦም ሞሬ በፅሐ። በቲ ዘመን እቱይ ድማ ከነዓናውያን ኣብታ ምድሪ ነበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብራም ድማ በታ ምድሪ ኽሳዕ ቦታ ሴኬም ክሳዕ ድዋታት ሞሬ ሓለፈ። በቲ ዘበንቲ ድማ ከነኣናውያን ኣብታ ምድሪ እቲኣ ነበሩ።