Genesis 13:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ናብ ስፍራ እቲ ፈለማ ኣብኡ ዝሰርሖ መሰውኢ። ኣብራም ድማ ኣብኡ ስም እግዚኣብሄር ጸውዐ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስፍራውም አስቀድሞ መሠውያ የሠራበት ነው፤ በዚያም አብራም የእግዚአብሔርን ስም ጠራ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ያም ስፍራ አስቀድሞ መሠውያ የሠራበት ነው፤ በዚያም አብራም የእግዚአብሔርን ስም ጠራ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ያም ስፍራ አስቀድሞ መሠውያ የሠራበት ነው፥ በዚያም አብራም የጌታን ስም ጠራ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያርሽያ ሳኣ እ ኮይሮ ኬጼዳ ሳኣ። ያን አብራመ መና ጎዳ ሱን ጼሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
yarshshiyaa sa'aa I koyro kees's'eedda sa'aa. Yan Abraame Med'inaa Godaa suntsaa s'eeseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
yarsho shiishshanaas keexxidaso; heenkka Abraamey GODAA sunth xeygides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ያርሾ ሺሻናስ ኬጺዳሶ፤ ሄንካ ኣብራሜይ ጎዳ ሱን ጼይጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳስ ካሰ ያርሾ ያርሽዳ በሳ ጋክድ፥ ያን አብራመይ ጎዳ ሱን ፄግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaas kase yarsho yarshida bessa gakidi, yan Abramey Godaa sunthaa xeegis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ለመጀመሪያ ጊዜም መሠዊያ ካቆመበት ስፍራ ደረሰ፤ በዚያም የእግዚአብሔርን (ያህዌ) ስም ጠራ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
መሠዊያም ሠርቶበት የነበረው ነው፤ እዚያም አብርሃም እግዚአብሔርን አመለከ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳ ኸዓ እታ ቕድም መሰውኢ ሰሪሑላ ዝነበረ ቦታ እያ። ኣብኣ ኣብራም ስም እግዚኣብሄር ፀውዐ።
Amharic Tigrinya 2011
ካብ ደቡብ እናተጓዕዘ ድማ ክሳብ ቤትኤልን ዓይን ድንኳኑ ተኺሉላ ዝነበረ ቦታ፡ ናብታ ቕድም መሰውኢ ገይሩላ ዝነበረ ቦታ ኸደ። ኣብኣ ድማ ኣብራም ብስም እግዚኣብሔር ተማህለላ።