Genesis 14:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱን ንገላውቱን ድማ ብለይቲ ተኸፋፊሉ ስዒሩ ክሳዕ እታ ብጸጋም ሸነኽ ደማስቆ ዘላ ሆባ ሰዓቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሱም ከብላቴኖቹ ጋር በሌሊት ደረሰባቸው፤ መታቸውም፤ በደማስቆ ግራ እስካለችውም እስከ ሖባ ድረስ አሳደዳቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ብላቴኖቹንም ከፍሎ በሌሊት እርሱ ከባሪያዎቹ ጋር ወረደባቸው፥ መታቸውም፥ በደማስቆ ግራ እስካለችውም እስከ ሖባ ድረስ አሳደዳቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አብራምም ጠላቶቹን ለማጥቃት አገልጋዮቹን በቡድን ከፋፍሎ በሌሊት እርሱ ከባርያዎቹ ጋር ወረደባቸው፥ መታቸውም፥ በደማስቆ ግራ እስካለችውም እስከ ሖባ ድረስ አሳደዳቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃማን ባረ አሳ ጩጉዋን ጩጉዋን ሻክ፥ ባረ ሞርከቱዋና ኦለቲደ ኡንቱንታ ጾኔዳ። ደማስቆፐ ሁጲሳ ባጋና ደእያ ሆባ ግያ ሳኣ ጋካናዉ የደርሴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'amman bare asaa c'uguwaan c'uguwaan shaakki, bare morkkatuwaanna olettiide unttuntta s'ooneedda. Demask'k'oppe huup'issa baggana de'iyaa Hooba giyaa sa'aa gakkanaw yedersseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Heen omarsan ba asaa cugan cugan shaakkidi, ba morkketara olettidi xoonides; histtidi Damasqofe bolla baggara diza Hoobbe geetettizaso gakkanaas gooddides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄን ኦማርሳን ባ ኣሳ ጩጋን ጩጋን ሻኪዲ፥ ባ ሞርኬታራ ኦሌቲዲ ጾኒዴስ፤ ሂስቲዲ ዳማስቆፌ ቦላ ባጋራ ዲዛ ሆቤ ጌቴቲዛሶ ጋካናስ ጎዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ባራ ኤክ ብዳ ቶራንቾታ ቃማ ጩጋን ጩጋን ሻክድ ሞርከታ ኦልድ ፆንስ። ዳማስቆፈ ፑደሀ ባጋራ ደእያ ሆበ ጌተትያ በሲ ጋካናዉ ጎድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I baara eki bida tooranchota qamma cugan cugan shaakidi morketa olidi xoonis. Damasqofe pudeha baggara de7iya Hoobe geetetiya bessi gakanaw goodis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አብራም ጠላቶቹን ለማጥቃት ሰራዊቱን ሌሊቱን በቡድን በቡድን ከፋፍሎ ከደማስቆ በስተ ሰሜን እስከሚገኘው እስከ ሖባ ድረስ አሳደዳቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እዚያ ሰዎቹን በቡድን ከፋፍሎ እርሱና አገልጋዮቹ ከጠላቶቹ ጋር በሌሊት ጦርነት ገጥመው ድል አደረጋቸው፤ ከደማስቆ በስተሰሜን እስከሚገኘው እስከ ሖባ ድረስ አሳደዳቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱን ኣገልገልቱን ተመቓቒሎም ከዓ ብለይቲ ወቕዕዎም፤ ክሳዕ ሆባ፥ ሰሜን ደማስቆ፥ ድማ ኣሳጐጕዎም።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱን ግዙኣቱን ተመቒሎም ከኣ፡ ብለይቲ ወቕዕዎም፡ ክሳዕ ሆባ፡ ጸጋም ደማስቆ ድማ ሰጎጉዎም።