Genesis 14:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ ባረኾ እሞ ከምዚ በሎ፦ ኣብራም እቲ ወናኒ ሰማይን ምድርን እቲ ልዑል ኣምላኽ ብሩኽ እዩ!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አብራምንም ባረከው፤ “አብራም ሰማይንና ምድርን ለፈጠረ ለልዑል እግዚአብሔር የተባረከ ነው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ባረከውም። አብራም ሰማይንና ምድርን ለሚገዛ ለልዑል እግዚአብሔር የተባረከ ነው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም ሲል ባረከውም፦ አብራም ለልዑል እግዚአብሔር የተባረከ ነው፥ ሰማይንና ምድርን ለሚገዛ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እ አብራማ ሀዋዳን ያጊደ አንጄዳ፤ “ኡባፐ ቂያ ጾሳይ፥ ሳሉዋነ ሳኣ መዳዌ አብራማ አንጆ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
I Abraama hawaadan yaagiide anjjeedda; «Ubbaappe D'ok'k'iyaa S'oossay, saluwaanne sa'aa med'd'eeddawe Abraama anjjo.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Izi Abraame hizgi anjjides; «Ubbaafe Dhoqqa Xoossi salonne sa7a medhdhidayssi Abraame anjjo.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢዚ ኣብራሜ ሂዝጊ ኣንጂዴስ፤ «ኡባፌ ቃ ጾሲ ሳሎኔ ሳኣ ሜዳይሲ ኣብራሜ ኣንጆ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እ ሀይሳዳ አብራመ አንጅስ፤ “ሳሎነ ሳአ መዳ፥ ኡባፈ ቃ ፆሳይ ነና አንጆ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
I haysada Abrame anjis; “Salonne sa7a medhida, Ubbaafe Dhoqa Xoossay nena anjo.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አብራምንም እንዲህ ሲል ባረከው፤ “ሰማይንና ምድርን የፈጠረ ልዑል እግዚአብሔር (ኤል-ኤልዮን) አብራምን ይባርክ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህ ብሎም አብራምን ባረከው፤ “ሰማይንና ምድርን የፈጠረ ልዑል እግዚአብሔር አብራምን ይባርክ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሱ ድማ ንኣብራም “ሰማይን ምድርን ዝፈጠረ ልዑል እግዚኣብሄር፥ ይባርኽካ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ድማ፡ ኣብራም በቲ ልዑል ኣምላኽ፡ ጐይታ ሰማይን ምድርን፡ ብሩኽ ይኹን፡