Genesis 15:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣበሳ ኣሞራውያን ገና ስለ ዘይተፈጸመ፡ ኣብ ራብዓይ ወለዶ ናብዚ ኪምለሱ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በአራተኛው ትውልድ ግን ወደዚህ ይመለሳሉ፤ እስከ ዛሬ ድረስ የአሞራውያን ኀጢአት አልተፈጸመምና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በአራተኛው ትውልድ ግን ወደዚህ ይመለሳሉ፤ የአሞራውያን ኃጢአት ገና አልተፈጸመምና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በአራተኛው ትውልድ ግን ወደዚህ ይመለሳሉ፥ የአሞራውያን ኃጢአት ገና አልተፈጸመምና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን ኦይደን የለታን ነ ዘረይ ሀ ጋድያ ስማና፤ አያዉ ጎፐ፥ አሞረቱ ናጋራይ ብሮ ልክያ ጋክቤና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin oyddentso yeletaan ne zeretsay ha gadiyaa simmana; ayaw gooppe, Amooretuu nagaray biro likkiyaa gakkibeenna» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Oydanththo yeletan ne zereththay ha biitta simmana; ays giikko Amoore dere asaa nagaray buro kumontta gishshassa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኦይዳን ዬሌታን ኔ ዜሬይ ሃ ቢታ ሲማና፤ ኣይስ ጊኮ ኣሞሬ ዴሬ ኣሳ ናጋራይ ቡሮ ኩሞንታ ጊሻሳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ነ ሼሻይ ቡሮ ኦይዳን የለተን ሀ ቢታ ስማና። አይስ ጊኮ፥ አሞረታ ናጋራይ ፕርደታና ልክያ ቡሮ ጋክቤና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Ne sheeshay buroo oyddantho yeletethan ha biitta simmana. Ayis giiko, Amooreta nagaray pirdetana likiya buroo gakibeenna” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በአራተኛውም ትውልድ ዘርህ ወደዚህ ምድር ይመለሳል፤ የአሞራውያን ኀጢአት ገና ጽዋው አልሞላምና።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የልጅ ልጆችህ ወደዚህ ተመልሰው የሚመጡት በአራተኛው ትውልድ ነው፤ እስከዚያ የሚቈዩበትም ምክንያት የአሞራውያን ኃጢአት ገና ስላልተፈጸመ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ፅዋዕ ዓመፅ ኣሞራውያን ገና ኣይመልአን እዩ እሞ፥ ንዘርእኻ ኣብ ራብዓይ ትውልዲ ናብዙይ ክመልሶም እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ዓመጻ ኣሞራውያን ገና ኽሳዕ ሒጂ ኣይመልኤን እሞ፡ ኣብ ራብዓይ ወለሶ ናይዚ ኽምለሱ እዮም።