Genesis 15:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በሎ፦ “እዛ ምድሪ እዚኣ ኽትወርሳ ኽህበካ ኻብ ኡር ናይ ከለዳውያን ዘውጻእኩኻ እግዚኣብሄር እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
“ይህችን ምድር ትወርሳት ዘንድ እንድሰጥህ ከከለዳውያን ምድር ያወጣሁህ አምላክህ እግዚአብሔር እኔ ነኝ” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህችን ምድር ትወርሳት ዘንድ እንድሰጥህ ከከለዳውያን ዑር ያወጣሁህ እግዚአብሔር እኔ ነኝ አለው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህችን ምድር ትወርሳት ዘንድ እንድሰጥህ ከከለዳውያን ዑር ያወጣሁህ እግዚአሔር እኔ ነኝ አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ቃይካ አ፥ “ታን ኔን ሀ ቢታ ላታና ማላ ነዉ እማናዉ ኡር ግያ ካላዳዌቱዋ ካታማፐ ኔና ከሳ አሄዳ መና ጎዳቴ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday k'aykka Aa, «Taani neeni ha biittaa laattana mala new immanaw Uuri giyaa Kaladaawetuwaa katamaappe neena kessa aheedda Med'inaa Godaattee» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka GODAY iza, «Ne hayssa biittaa laattana mala ta nees immanaas Uure geetettiza Kaladaaweta katamappe nena kessa ehida GODAY tana diikkinaa?» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ጎዳይ ኢዛ፥ «ኔ ሃይሳ ቢታ ላታና ማላ ታ ኔስ ኢማናስ ኡሬ ጌቴቲዛ ካላዳዌታ ካታማፔ ኔና ኬሳ ኤሂዳ ጎዳይ ታና ዲኪና?» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስካ ጎዳይ እያኮ፥ “ኔኒ ሀ ቢታ ላታና መላ ካልዳወታ ቢታፈ ኡረ ካታማፐ ነና ከስዳ ጎዳይ ታና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassika Goday iyako, “Neeni ha biitta laattana mela Kaldaaweta biittafe Uure katamaape nena kessida Goday tana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግሞም እግዚአብሔር፣ “ይህችን ምድር ላወርስህ፣ ከከለዳውያን ምድር፣ ከዑር ያወጣሁህ እግዚአብሔር (ያህዌ) እኔ ነኝ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ደግሞም እግዚአብሔር አብራምን “ይህችን አገር በውርስ ለአንተ እንድሰጥህ ዑር ከምትባለው ከከለዳውያን ምድር ያወጣሁህ እግዚአብሔር እኔ ነኝ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ “ነዛ ምድሪ እዚኣ ርስቲ ኽህበካ ኢለ ኻብ ኡር ዓዲ ከለዳውያን ዘውፃእኹኻ ኣነ እግዚኣብሄር እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ድማ፡ እዛ ምድሪ እዚኣ ንርስቲ ኽህበካ ኢሉ ኻብ ኡር ከለዳውያን ዘውጻእኩኻ ኣነ እግዚኣብሄር እየ በሎ።