Genesis 16:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስም እቲ እተዛረባ እግዚኣብሄር ጠቐሰት፦ ኣምላኽካ ይርእየኒ ኣሎ፡ ምኽንያቱ፡ ኣነ እውን ነቲ ዚርእየኒ ኣብዚ ድየ ዝከታተሎ ነይረ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አጋርም ይናገራት የነበረውን የእግዚአብሔርን ስም ጠራች፤ “አቤቱ የራራህልኝ አንተ ነህ፤ የተገለጠልኝን በፊቴ አይችዋለሁና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርስዋም ይናገራት የነበረውን የእግዚአብሔርን ስም ኤልሮኢ ብላ ጠራች፤ የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሷም ይናገራት የነበረውን የእግዚአብሔርን ስም ኤልሮኢ ብላ ጠራች፥ የሚያየኝን በውኑ እዚህ ደግሞ አየሁትን? ብላለችና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አጋራ፥ “ታን ታና በእያዋ በኣደ ፓጻ አታኔ?” ያጋዱ፤ እዛ ባረዉ ሃሳዬዳ መና ጎዳ፥ “ኔን ታና በእያ ጾሳ” ያጋደ ሱንዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Aggaara, «Taani taana be'iyaawaa be'aade pas'a attanee?» yaagaaddu; iza barew haasayeedda Med'inaa Godaa, «Neeni taana be'iyaa S'oossaa» yaagaade suntsaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Aggaarakka, «Tani tana be7izayssa be7ada paxa attanee?» gaada iza baas haasayda GODAA, «Neni tana be7iza Xoossa» ga sunththadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣጋራካ፥ «ታኒ ታና ቤኢዛይሳ ቤኣዳ ፓጻ ኣታኔ?» ጋዳ ኢዛ ባስ ሃሳይዳ ጎዳ፥ «ኔኒ ታና ቤኢዛ ጾሳ» ጋ ሱንዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አጋራ ባራ ኦደትዳ ጎዳ፥ “ኔኒ ታና በእያ ፆሳ” ያጋዳ ፄጋሱ። “ታኒ ታና በኤይሳ በአስ” ያጋሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Aggaara baara odetida Godaa, “Neeni Tana Be7iya Xoossa” yaagada xeegasu. “Taani tana be7eysa be7as” yaagasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እርሷም ያናገራትን እግዚአብሔርን (ያህዌ) ፣ “ኤልሮኢ” ብላ ጠራችው፤ ምክንያቱም “የሚያየኝን አሁን አየሁት” ብላ ነበርና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አጋርም “በእርግጥ የሚያየኝን እግዚአብሔርን በዐይኔ አይቼ በሕይወት ኖርሁን?” በማለት ያነጋገራትን ጌታ “ኤልሮኢ” አለችው፤ ትርጒሙም “የሚያየኝ አምላክ” ማለት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣጋር ድማ “ነቲ ዝሪአንስ ኣብዙይዶ ሪአዮ?” እንትትብል ነቲ ዝተዛረባ እግዚኣብሄር “ዝርኢ ኣምላኽ” ኢላ ሰመየቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳ ድማ ነቲ ዚርእየንስ ኣብዚዶ ርእየዮ እየ፡ ኢላ ስም እቲ ንኣኣኣ እተዛረበ እግዚኣብሄር ኣታ ዚርኢ ኣምላኽ ኢላ ኣውጽኣትሉ።