Genesis 18:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቶም ሰብኡት ድማ ገጾም ኻብኡ መልሱ ናብ ሶዶም ከዱ፣ ኣብርሃም ግና ገና ኣብ ቅድሚ የሆዋ ደው ኢሉ ነበረ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሰዎቹም ከዚያ በተመለሱ ጊዜ ወደ ሰዶም መጡ፤ አብርሃም ግን በእግዚአብሔር ፊት ገና ቆሞ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሰዎቹም ከዚያ ፊታቸውን አቀኑ፥ ወደ ሰዶምም ሄዱ፤ አብርሃም ግን በእግዚአብሔር ፊት ገና ቆሞ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሰዎቹም ከዚያ ፊታቸውን አቀኑ፥ ወደ ሰዶምም ሄዱ፥ አብርሃም ግን በእግዚአብሔር ፊት ገና ቆሞ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ፥ ላኡ አሳቱ ሶዶማኮ ስሚደ ቤድኖ፤ ሽን አብራሃመ መና ጎዳ ስንን ዎስ ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye, laa"u asatuu Sodoomakko simmiide beeddino; shin Abrahaame Med'inaa Godaa sintsan woosi de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye nam7u asati Sodoome simmi bida; gido attiin Abrahaamey GODAA sinththan eqqida mala dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ናምኡ ኣሳቲ ሶዶሜ ሲሚ ቢዳ፤ ጊዶ ኣቲን ኣብራሃሜይ ጎዳ ሲንን ኤቂዳ ማላ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ናምኡ አሳት ሶዶመኮ ስሚድ ብዶሶና፥ ሽን አብራሃመይ ጎዳ ስንን ኤቅዳሱዋን ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, nam7u asati Soodomeko simmidi bidosona, shin Abrahaamey Godaa sinthan eqidasuwan de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሰዎቹም ፊታቸውን ወደ ሰዶም አቅንተው ሄዱ፤ አብርሃም ግን በእግዚአብሔር (ያህዌ) ፊት እንደ ቆመ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ ሁለቱ ሰዎች ወደ ሰዶም ለመሄድ ተነሡ፤ አብርሃም ግን በእግዚአብሔር ፊት እንደ ቆመ ቈየ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቶም ሰባት ድማ ገፆም መሊሶም ናብ ሰዶም ኣምርሑ። ኣብርሃም ከዓ ገና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው ኢሉ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
እቶም ሰባት ድማ ኣብኡ ገጾም መሊሶም ናብ ሰዶም ከዱ። ኣብርሃም ከኣ ገና ኣብ ቅድሚ እግዚኣብሄር ደው ኢሉ ነበረ።