Genesis 18:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብርሃም ድማ ከምዚ ኢሉ መለሰ፦ እንሆ፡ ምስቲ ሓመድን ሓሙኽሽትን ጥራይ ዝዀነ እግዚኣብሄር ክዛረብ ኣብ ርእሰይ ተሰኪመ ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አብርሃምም መለሰ፤ አለም፥ “እኔ አፈርና አመድ ስሆን ከጌታዬ ከእግዚአብሔር ጋር እናገር ዘንድ አሁን ጀመርሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አብርሃምም መለሰ አለም። እኔ አፈርና አመድ ስሆን ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ እነሆ አንድ ጊዜ ጀመርሁ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አብርሃምም መለሰ ዓለም፦ “እኔ አፈርና አመድ ስሆን ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ እነሆ አንድ ጊዜ ጀመርሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ አብራሃመ፥ “ታን ቢታነ ብድን ግዳደ ታ ጎዳና ጻላደ ሃሳያናዉ ስም ዶማ ክቻድ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye Abrahaame, «Taani biittanne bidintsaa gidaadde ta Godaana s'alaade haasayanaw simmi doomma kichchaad;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye Abrahaamey, «Tani biittanne bidinththakoshin ta Godaara xalada haasaya oykkadis.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ኣብራሃሜይ፥ «ታኒ ቢታኔ ቢዲንኮሺን ታ ጎዳራ ጻላዳ ሃሳያ ኦይካዲስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብራሃመይ ዛሪድ፥ “ታኒ ቢታነ ብዶ ግዳዳ ታ ጎዳራ ኦደታናዉ ምነታክቻስ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abrahaamey zaaridi, “Taani biittanne bido gidada ta Godaara odetanaw minetakichas;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ደግሞም አብርሃም እንዲህ አለ፤ “እኔ ከንቱ፣ ትቢያና ዐመድ ሆኜ ሳለሁ ከጌታ (አዶናይ) ጋር ለመናገር አንዴ ደፍሬአለሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አብርሃም እንደገና እንዲህ አለ፤ “እኔ ትቢያና ዐመድ የሆንኩ ከንቱ ሰው፥ ከጌታዬ ጋር በድፍረት በመነጋገሬ ይቅር በለኝ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብርሃም ድማ መሊሱ “እንሆ፥ ኣነ ሓመድን ሓመዅሽትን እንትኸውን ምስ ጐይታይ ብምዝራበይ ደኣ ደፊረ እምበር፥
Amharic Tigrinya 2011
ኣብርሃም ድማ መሊሱ፡ እንሆ ኣነ መሬትን ሓሙኽሽትን ክነሰይ ምስ ጐይታይ ክዛረብ ደፈርኩ።