Genesis 18:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ ሕጂ ርኣዩ፡ ምስ እግዚኣብሄር ክዛረብ ኣብ ርእሰይ ተሰኪመ፡ ምናልባት ዕስራ ክረኽቡ ይኽእሉ እዮም። ንሱ ድማ፡ ምእንቲ ዕስራ ኣይከጥፍኦን እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ደግሞም፥ “እነሆ፥ ከጌታዬ ከእግዚአብሔር ጋር እነጋገር ዘንድ ባለሟልነትን ካገኘሁ ከዚያ ሃያ ቢገኙሳ?” አለው። እርሱም፥ “ስለ ሃያው አላጠፋትም” አለው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ደግሞም። እነሆ፥ ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ አንድ ጊዜ ጀመርሁ፤ ምናልባት ከዚያ ሀያ ቢገኙሳ? አለ። እርሱም። ከዚያ ሀያ ቢገኙ ስለ ሀያው አላደርገውም አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ደግሞም፦ “እነሆ፥ ከጌታዬ ጋር እናገር ዘንድ አንድ ጊዜ ጀመርሁ፥ ምናልባት ከዚያ ሀያ ቢገኙሳ?” አለ። እርሱም፦ “ከዚያ ሀያ ቢገኙ ስለ ሀያው አላደርገውም” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አብራሃመ ቃይካ፥ “ታን ጎዳና ጻላደ ሃሳያናዉ ዶማ ክቻድ፤ ያን ላታሙዋ ጻላላይ ቤትንቶ ሽን?” ያጌዳ። መና ጎዳይ፥ “ሄ ላታማቱዋ ድራዉ ታን አ ይስከ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abrahaame k'aykka, «Taani Godaana s'alaade haasayanaw doomma kichchaad; yan laatamuwaa s'alalay beettintto shin?» yaageedda. Med'inaa Goday, «He laatamatuwaa diraw taani Aa d'ayssikke» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasseka Abrahaamey, «Tani Godaara xalateththan haasaya doommadis; heen 20 xilloti xalla beettikochchii?» gides. GODAY, «He nam7u tammata gishshas dhayssike» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴካ ኣብራሃሜይ፥ «ታኒ ጎዳራ ጻላቴን ሃሳያ ዶማዲስ፤ ሄን 20 ጺሎቲ ጻላ ቤቲኮቺ?» ጊዴስ። ጎዳይ፥ «ሄ ናምኡ ታማታ ጊሻስ ይሲኬ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብራሃመይ፥ “ታኒ ጎዳራ ኦደታናዉ ምነታክቻስ፤ ኦን ኤር ያን ላታሙ ፃላል ደእኮች” ያግስ። ጎዳይካ፥ “ሄ ላታማታ ግሾ ጋዳ ይስከ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abrahaamey, “Taani Godaara odetanaw minetakichas; ooni eri yan laatamu xalaali de7ikochi” yaagis. Godayka, “He laatamata gisho gada dhaysike” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አብርሃምም፣ “ከጌታ (አዶናይ) ጋር እናገር ዘንድ መቼም አንዴ ደፍሬአለሁና ምናልባት ሃያ ብቻ ቢገኙስ?” አለ። እርሱም፣ “ሃያ ቢገኙ፣ ለእነርሱ ስል እምራታለሁ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አብርሃምም “ጌታ ሆይ፥ አሁንም እንደገና በመናገሬ ይቅር በለኝ፤ ምናልባት ኻያ ቢገኙስ?” አለ፤ እግዚአብሔርም “ኻያ ቢገኙ ለእነርሱ ስል ከተማይቱን አላጠፋም” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብርሃም ድማ “እንሆ፥ ምስ ጐይታይ ክዛረብ ደኣ ደፊረ እምበር፥ ምናልባሽ ዕስራ እንተ ተረኽብዋኸ?” በሎ። እግዚኣብሄር ከዓ “ምእንቲ እቶም ዕስራ ኣየጥፍኣን እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሱ ድማ፡ እንሆ ምስ ጐይታይ ክዛርብ ደፈርኩ፡ ምናልባሽ ዕስራስ ግዲ ይርከብዋ ይኾኑ በለ።