Genesis 18:33 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
የሆዋ ድማ ምስ ኣብርሃም ምዝራብ ምስ ኣቋረጸ መገዱ ኸደ፡ ኣብርሃም ድማ ናብ ስፍራኡ ተመልሰ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ከአብርሃም ጋር ንግግሩን በጨረሰ ጊዜ ሄደ፤ አብርሃምም ወደ ስፍራው ተመለሰ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ከአብርሃም ጋር ንግግሩን በጨረሰ ጊዜ ሄደ፤ አብርሃምም ወደ ስፍራው ተመለሰ። a
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም ከአብርሃም ጋር ንግግሩን በጨረሰ ጊዜ ሄደ፥ አብርሃምም ወደ ስፍራው ተመለሰ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ አብራሃመና ሃሳያ ዉርሴዳዋፐ ጉየ ቤዳ፤ አብራሃመካ ባረ ሶ ስሜዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday Abrahaamena haasayaa wursseeddawaappe guyye beedda; Abrahaamekka bare soo simmeedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAY Abrahaamera haasaya wursidaappe guye bides; Abrahaameykka baso simmides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳይ ኣብራሃሜራ ሃሳያ ዉርሲዳፔ ጉዬ ቢዴስ፤ ኣብራሃሜይካ ባሶ ሲሚዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳይ አብራሃመራ ኦደትድ ኦንግዳፐ ጉየ ብስ፤ አብራሃመይካ ባ ሶ ስምስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Goday Abrahaamera odetidi ongidaape guye bis; Abrahaameyka ba soo simmis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ያህዌ) ከአብርሃም ጋር ንግግሩን ከጨረሰ በኋላ ሄደ፤ አብርሃምም ወደ ቤቱ ተመለሰ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር ከአብርሃም ጋር ተነጋግሮ ካበቃ በኋላ ከዚያ ስፍራ ሄደ፤ አብርሃምም ወደ ቤቱ ተመለሰ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ምስ ኣብርሃም ተዛሪቡ ምስ ወድአ፥ ከደ። ኣብርሃምውን ናብ ቦታኡ ተመለሰ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ድማ ምስ ኣብርሃም ተዛሪቡ ምስ ወድኤ ከደ። ኣብርሃምውን ናብ ቦትኡ ተመልሰ።