Genesis 18:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣነ ድማ ቍራጽ እንጌራ ሒዘ ንልብኹም ከጸናንዓ እየ። ብድሕሪኡ ክትሓልፍ ኣሎካ፣ ስለዚ ኢኻ ናብ ባርያኻ ዝመጻእካ። ንሳቶም ድማ፡ ከምቲ ዝበልካዮ ግበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ከዛፉም ሥር ዕረፉ፤ እንጀራም እናምጣላችሁና ብሉ፤ ከዚያም በባሪያችሁ ዘንድ ከአረፋችሁ በኋላ፥ ወደ ዐሰባችሁት ትሄዳላችሁ።” እነርሱም፥ “እንዳልህ እንዲሁ አድርግ” አሉት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ቍራሽ እንጀራም ላምጣላችሁ፥ ልባችሁንም ደግፋ ከዚያም በኋላ ትሄዳላችሁ፤ ስለዚህ ወደ ባሪያችሁ መጥታችኋልና። እነርሱም። እንዳልህ አድርግ አሉት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ቁራሽ እንጀራም ላምጣላችሁ፥ ልባችሁንም ደግፋ ከዚያም በኋላ ትሄዳላችሁ፥ ስለዚህ ወደ ባርያችሁ መጥታችኋልና።” እነርሱም፦ “እንዳልህ አድርግ” አሉት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ህንተንቱ ሀእ ታኮ ህንተንቱ ቆማኮ ዬዳ ድራዉ፥ ካምእ ጊደ ህንተንቱ ብያሳኣ ባና ማላ፥ ታን ህንተንቶ ምያዋ አሀይ” ያጌዳ። ኡንቱንቱ፥ “ዳሮ ሎአ፤ ኔን ግያዋዳን ኦ” ያጌድኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hinttenttu ha"i taakko hinttenttu k'oomaakko yeedda diraw, kam"i giide hinttenttu biyaasa'aa baana mala, taani hinttenttoo miyaawaa ahay» yaageedda. Unttunttu, «Daro lo"a; neeni giyaawaadan ootsa» yaageeddino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Intte ha7i taakko intte ayllezakko yida gishshas shempi ekkidi intte bizaso baana mala tani inttes miza miish ane ehays» gides. Istti, «Daro lo7o; neni giza mala ooththa» gida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢንቴ ሃኢ ታኮ ኢንቴ ኣይሌዛኮ ዪዳ ጊሻስ ሼምፒ ኤኪዲ ኢንቴ ቢዛሶ ባና ማላ ታኒ ኢንቴስ ሚዛ ሚሽ ኣኔ ኤሃይስ» ጊዴስ። ኢስቲ፥ «ዳሮ ሎኦ፤ ኔኒ ጊዛ ማላ ኦ» ጊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ህንተ ታኮ ህንተ አይልያኮ ይዳ ግሾ ፃልድ ህንተ ብያ በሲ ባና መላ ታኒ ህንተዉ ምያባ ኤሀና” ያግስ። ኤንትካ፥ “ዳሮ ሎኦ፥ ነ ግዳይሳዳ ኦ” ያግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hinte taako hinte aylliyako yida gisho xaalidi hinte biya bessi baana mela taani hintew miyaba ehana” yaagis. Entika, “Daro lo77o, ne gidaysada ootha” yaagidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወደ እኔ ወደ አገልጋያችሁ ከመጣችሁ፣ እህል ቀምሳችሁ ትበረቱ ዘንድ ምግብ ላቅርብላችሁና ጕዟችሁን ትቀጥላላችሁ።” እነርሱም፣ “መልካም፤ እንዳልኸው አድርግ” አሉት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ወደ እኔ ወደ አገልጋያችሁ በመምጣታችሁ ደስ ብሎኛል፤ ስለዚህ ለጒዞአችሁ ብርታት የሚሰጣችሁን ጥቂት ምግብ አምጥቼ እንዳስተናግዳችሁ ፍቀዱልኝ።” እነርሱም “መልካም ነው፤ እንዳልከው አድርግ” አሉት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብባርያኹም ኣቢልኩም ካብ ሓለፍኩም ድማ፥ ቍራስ እንጀራ ኸምፅአልኩም፤ ልብኹም ደግፉሞ ብድሕሪኡ ትሓልፉ” በሎም። ንሳቶም ድማ “ከምቲ ዝበልካዮ ግበር” በልዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ብባርያኹም ኣቢልኩም ካብ እተሓልፉስ፡ ክብኹም ክትድግፉ ቁራስ እንጌራ ኸምጻኣልኩም፡ ድሕርቲ ትሕልፉ በለ። ከምቲ ዝበልካዮ ከምኡ ግበር ድማ በልዎ።