Genesis 19:31 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ በዅሪ ድማ ነቲ ንእሽቶ፡ ኣቦና ኣሪጉ፡ ከም ብዘላ ምድሪ ናባና ዚኣቱ ሰብ የልቦን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ታላቂቱም ታናሺቱን አለቻት፥ “አባታችን ሽማግሌ ነው፤ በምድርም ሁሉ እንዳለው ልማድ ሊገናኘን የሚችል ሰው በምድር ላይ የለም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ታላቂቱም ታናሺቱን አለቻት። አባታችን ሸመገለ፥ በምድርም ሁሉ እንዳለው ልማድ ሊገናኘን የሚችል ሰው ከምድር ላይ የለም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታላቂቱም ታናሺቱን አለቻት፦ “አባታችን ሸመገለ፥ በምድርም ሁሉ እንዳለው ልማድ ሊገናኘን የሚችል ሰው ከምድር ላይ የለም፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
እት ጋላስ ባይራ ናታ ቴፋቶ፥ “ኑ አዉ ጭሜዳ፤ ሳኣ ኡባን ደእያ ዎጋዳን ኑናና ግሳናዉ ሀ ጋድያን ኡባካ አቱማ አሳይ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Itti gallassi bayira naatta teefatto, «Nu aawuu c'imeedda; sa'aa ubbaan de'iyaa wogaadan nuunana gisanaw ha gadiyaan ubbakka attuma Asay baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Issi gallas bayra naya kaaloyo, «Nu aaway cimmides; biitta bolla diza woga mala nunara zin7anaas hayssa biittaan mulekka attumay deenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢሲ ጋላስ ባይራ ናያ ካሎዮ፥ «ኑ ኣዋይ ጪሚዴስ፤ ቢታ ቦላ ዲዛ ዎጋ ማላ ኑናራ ዚንኣናስ ሃይሳ ቢታን ሙሌካ ኣቱማይ ዴና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
እስ ጋላስ ባይራ ናእያ ባ ካሎ ምቸኮ፥ “ኑ አዋይ ጭምስ፥ ቢታ ኡባን ደእያ ዎጋ ኑራ አቃናዉ እስ አደይ ሀይሳን ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Issi gallas bayra na7iya ba kaalo micheko, “Nu aaway cimis, biitta ubban de7iya wogaatho nuura aqanaw issi addey haysan baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አንድ ቀን ታላቂቱ ልጅ፣ ታናሺቱን እንዲህ አለቻት፤ “አባታችን አርጅቷል፤ በምድር ሁሉ እንደሚኖሩ ሰዎች ወግ አብሮን የሚተኛ ወንድ በአካባቢያችን የለም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አንድ ቀን ታላቂቱ ልጁ እኅትዋን እንዲህ አለቻት፦ “አባታችን ማርጀቱ ነው፤ ልጆች እንድንወልድ እኛን የሚያገቡ ወንዶች በዙሪያችን የሉም፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ በዅሪ ኸዓ ነታ ንእሽተይ፥ “ኣቦና ኣሪጉ እዩ፤ ኣብ ምድሪ ድማ ኸም ልማድ ኵሉ ምድሪ፥ ዝምርዐወና ሰብኣይ የለን።
Amharic Tigrinya 2011
እታ በኹሪ ኽኣ ነታ ንእሽቶ ኣቦና ኣሪጉ እዩ። ኣብ ምድሪ ድማ ከም ልማድ ኩሉ ምድሪ ዜእትወና ሰብኣይ የልቦን።