Genesis 19:37 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ በዅሪ ወዲ ወለደ፡ ሞኣብ ድማ ሰመዮ። ክሳብ ሎሚ ኣቦ ሞኣባውያን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ታላቂቱም ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ሞዓብ ብላ ጠራችው፤ ይህም ከአባቴ የወለድሁት ማለት ነው። እርሱም እስከ ዛሬ የሞዓባውያን አባት ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ታላቂቱም ወንድ ልጅ ወለደች ስሙንም ሞዓብ ብላ ጠራችው፤ እርሱም እስከ ዛሬ የሞዓባውያን አባት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ታላቂቱም ወንድ ልጅ ወለደች ስሙንም ሞዓብ ብላ ጠራችው፥ እርሱም እስከ ዛሬ የሞዓባውያን አባት ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ባይራታ አቱማ ናኣ የላዱ፤ አ ሱን ሞኣባ ጋደ ሱንዱ፤ እነ ሀቼ ጋካናዉ ሞኣባቱዋ አዉዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Bayirata attuma na'aa yelaaddu; Aa suntsaa Moo'aaba gaade suntsaaddu; inne hachche gakkanaw Moo'aabatuwaa aawuwaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Bayraya attuma naa yeladus; sunththaaka Mo7aabe gaada sunththadus; izikka hach gakkanaas Mo7aabetas aawa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ባይራያ ኣቱማ ና ዬላዱስ፤ ሱንካ ሞኣቤ ጋዳ ሱንዱስ፤ ኢዚካ ሃች ጋካናስ ሞኣቤታስ ኣዋ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ባይርያ አደ ናአ የላሱ፤ እያ ሱን ሞአበ ጋዳ ሱንሱ። እ ሀች ጋካናዉ ሞአበታ ማይዛ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Bayriya adde na7a yelasu; iya sunthaa Moo7abe gada sunthasu. I hachi gakanaw Moo7abeta mayza.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ትልቋ ልጁ ወንድ ልጅ ወለደች፤ ስሙንም ሞዓብ ብላ ጠራችው፤ እርሱም የዛሬዎቹ ሞዓባውያን አባት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ታላቂቱ ወንድ ልጅ ወለደችና ስሙን ሞአብ አለችው፤ እርሱ ዛሬ ሞአባውያን ተብለው ለሚጠሩት ሕዝቦች ቅድመ አያት ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ በዅሪ ወዲ ወለደት፤ ሞኣብ ኢላ ድማ ሰመየቶ። ንሱ ናይ እዞም ሞኣባውያን ኣቦ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
እታ በኹሪ ወዲ ፡ ስሙ ኸኣ ሞኣብ ኣውጽኣትሉ። ንሱ ኽሳዕ ሎሚ ኣቦ ሞኣባውያን እዩ።