Genesis 19:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሱ ድማ፡ ኣሕዋተየ፡ ከምዚ ዝበለ ክፉእ ነገር ኣይትግበሩ፡ እልምነኩም ኣለኹ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም አላቸው፥ “ወንድሞች ሆይ፥ ለእናንተ አግባባችሁ አይደለም፤ በእነዚህ ላይ ክፉ አታድርጉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እንዲህም አለ። ወንድሞቼ ሆይ፥ ይህን ክፉ ነገር አታድርጉ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እንዲህም አለ፦ “ወንድሞቼ ሆይ፥ ይህን ክፉ ነገር አታድርጉ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኡንቱንታ ሀዋዳን ያጌዳ፤ “ታ እሻቶ፥ ሀ ኢታ ኦሱዋ ኦፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
unttuntta hawaadan yaageedda; «Ta ishatoo, ha iita oosuwaa ootsoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
isttas, «Ta ishatoo! Hayssa iita ooso ooththofte.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኢስታስ፥ «ታ ኢሻቶ! ሃይሳ ኢታ ኦሶ ኦፍቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኤንታኮ፥ “ታ ዳቦቶ፥ ሀያና ሀ ኢታ ኦሱዋ ኦፍተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
entako, “Ta dabboto, hayyana ha iita oosuwa oothopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንዲህ አለ፤ “ወዳጆቼ ሆይ፤ እባካችሁ እንዲህ ያለውን ክፉ ነገር አታድርጉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እንዲህም አላቸው “ወዳጆቼ ሆይ፥ እባካችሁ ይህን ክፉ ነገር አታድርጉ!
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
“ኣሕዋተይ፥ ከምዙይ ዝበለ ኽፉእ ኣይትግበሩ።
Amharic Tigrinya 2011
በሎም ከኣ ኣሕዋተየ፡ ከምዚ ዝበለ ኽፉእ ኣይትግበሩ፡