Genesis 2:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስም እቲ ቐዳማይ ፒሶን ይበሃል። ንመላእ መሬት ሓዊላ ዝኸበበ፡ ወርቂ ዘለዎ፤
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የአንደኛው ወንዝ ስም ኤፌሶን ነው፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው፤ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የኤውላጥ ምድርን ይከብባል፤ የዚያም ምድር ወርቅ ጥሩ ነው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የአንደኛው ወንዝ ስም ፊሶን ነው፥ እርሱም ወርቅ የሚገኝበትን የሐዊላን ምድር ይከብባል፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኮይሮ ሻፋ ሱንይ ፕሶና፤ ፕሶን ዎርቃይ ደእያ ኤዉላጻ ግያ ቢታ ኡባ ቦላን ጎጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Koyro shaafaa suntsay Pisoona; Pisooni work'k'ay de'iyaa Ewulaas'a giyaa biittaa ubbaa bollan goggee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Koyro shaafaa sunththi Pisoone; Pisooney worqqay diza Hawila geetettiza biittaa yuusho ubbaan goggees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኮይሮ ሻፋ ሱን ፒሶኔ፤ ፒሶኔይ ዎርቃይ ዲዛ ሃዊላ ጌቴቲዛ ቢታ ዩሾ ኡባን ጎጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኮይሮ ሻፋ ሱንይ ፍሶነ። ፍሶነይ ዎርቀይ ደእያ ሀውላ ቢታ ቦላ ጎጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Koyro shaafa sunthay Fisoone. Fisooney worqey de7iya Hawila biitta bolla goggees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የመጀመሪያው፣ ወርቅ በሚገኝበት በሐዊላ ምድር ዙሪያ ሁሉ የሚፈስሰው የፊሶን ወንዝ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የመጀመሪያው ወንዝ ፊሶን ይባላል፤ እርሱም ወርቅ በሚገኝበት ሐዊላ በሚባለው ምድር ሁሉ ላይ ይፈስሳል፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስም እቲ ቐዳማይ ሩባ ፊሶን ይበሃል። ንሱ ኣብ ኵላ ዙርያ እታ ወርቂ ዘለዋ ምድሪ ኤውላጥ ዝኸብብ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ስም እቲ ሓደ ፒሶን ኢዩ። ንሱ ነታ ወርቂ ዘለዋ ኹላ ምድሪ ሓዊላ ይኸብብ።