Genesis 2:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስም እቲ ካልኣይ ርባ ጊሆን ይበሃል። ንመላእ መሬት ኩስ ዝኸበበ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚ​ያም የሚ​ያ​በራ ዕን​ቍና የሚ​ያ​ብ​ረ​ቀ​ርቅ ዕንቍ አለ። የሁ​ለ​ተ​ኛ​ውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እር​ሱም የኢ​ት​ዮ​ጵ​ያን ምድር ሁሉ ይከ​ብ​ባል፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፤ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሁለተኛውም ወንዝ ስም ግዮን ነው፥ እርሱም የኢትዮጵያን ምድር ሁሉ ይከብባል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ላኤን ሻፋ ሱንይ ግዮና፤ ግዮን ቶጵያ ቢታ ኡባ ቦላን ጎጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Laa"entso shaafaa suntsay Giyoona; Giyooni Top'p'iyaa biittaa ubbaa bollan goggee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Nam7anththo shaafaa sunththi Giyoone; Giyooney Tophphiya biitta yuusho ubbaan goggees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ናምኣን ሻፋ ሱን ጊዮኔ፤ ጊዮኔይ ቶጵያ ቢታ ዩሾ ኡባን ጎጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ናምአን ሻፋ ሱንይ ግዮነ። ግዮነይ ቶጰ ቢታ ዩሹዋን ጎጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Nam7antho shaafa sunthay Giyoone. Giyooney Tophe biitta yuushuwan goggees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሁለተኛው፣ በኢትዮጵያ ምድር ዙሪያ ሁሉ የሚፈስሰው የግዮን ወንዝ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሁለተኛው ወንዝ ግዮን ይባላል፤ እርሱም ኢትዮጵያ በምትባል አገር ዙሪያ ይፈስሳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስም እቲ ኻልኣይ ሩባ ድማ ግዮን ይበሃል። ንሱ እቲ ንዅላ ምድሪ ኢትዮጵያ ዝኸብብ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ስም እቲ ኻልኣይ ርባ ድማ ጊሆን ኢዩ፡ ንሱ ንኹላ ምድሪ ኩሽ ይዞራ።