Genesis 2:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስም እቲ ሳልሳይ ርባ ሕድቀል ይበሃል። ካብ ኣሶር ንምብራቕ እትኸይድ። እቲ ራብዓይ ሩባ ድማ ኤፍራጥስ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሦ​ስ​ተ​ኛ​ውም ወንዝ ስም ጤግ​ሮስ ነው፤ እር​ሱም በአ​ሶር ላይ የሚ​ሄድ ነው። አራ​ተ​ኛ​ውም ወንዝ ኤፍ​ራ​ጥስ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው፤ እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሦስተኛውም ወንዝ ስም ጤግሮስ ነው፥ እርሱም በአሦር ምሥራቅ የሚሄድ ነው። አራተኛውም ወንዝ ኤፍራጥስ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዘን ሻፋ ሱንይ ጸግሮሳ፤ ጸግሮስ አሶረፐ አዋይ ዶልያ ባጋና ጎጌ። ቃይ ኦይደን ሻፋይ ኤፍራጺሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Heezzentso shaafaa suntsay S'egiroosa; S'egiroosi Asooreppe away doliyaa baggana goggee. K'ay oyddentso shaafay Efiraas'iisa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Heedzdzanththo shaafaa sunththi Xegroose; Xegroosey Asooreppe arshey mokkiza baggara goggees; qasse oydanththo shaafay Efiraaxise geetettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄን ሻፋ ሱን ጼግሮሴ፤ ጼግሮሴይ ኣሶሬፔ ኣርሼይ ሞኪዛ ባጋራ ጎጌስ፤ ቃሴ ኦይዳን ሻፋይ ኤፊራጺሴ ጌቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄን ሻፋ ሱንይ ፀግሮሳ። ፀግሮስ አሶረፐ ዶሎሀ ባጋራ ጎጌስ። ቃስ ኦይዳን ሻፋይ ኤፍራፂሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Heedzantho shaafa sunthay Xegroosa. Xegroosi Asoorepe doloha baggara goggees. Qassi oyddantho shaafay Efraxiisa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሦስተኛው፣ ከአሦር በስተ ምሥራቅ የሚፈስሰው የጤግሮስ ወንዝ ሲሆን፣ አራተኛው የኤፍራጥስ ወንዝ ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሦስተኛው ወንዝ ጤግሮስ ይባላል፤ እርሱም በአሦር በስተምሥራቅ ይፈስሳል፤ አራተኛው ወንዝ ኤፍራጥስ ይባላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስም እቲ ሳልሳይ ሩባ ኸዓ ጤግሮስ ይበሃል። ንሱ እቲ ብምብራቕ ኣሶር ዝውሕዝ እዩ። እቲ ራብዓይ ሩባ ድማ ኤፍራጥስ ይበሃል።
Amharic Tigrinya 2011
ስም እቲ ሳልሳይ ርባ ኽኣ ሂዴቄል ኢዩ፡ ንሱ ብቕድሚ ኣሶር ኣቢሉ ዝከይድ ኢዩ። እቲ ራብዓይ ርባ ድማ ኤፍራጥስ ኢዩ።