Genesis 2:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ነቲ ሰብኣይ ኣዘዞ እሞ፡ ካብ ኵሉ ኣእዋም እቲ ገነት ብናጻ ክትበልዕ ትኽእል ኢኻ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር አምላክም አዳምን እንዲህ ብሎ አዘዘው፥ “በገነት ካለው ዛፍ ሁሉ ብላ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር አምላክም ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው። ከገነት ዛፍ ሁሉ ትበላለህ፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚያም ጌታ እግዚአብሔር ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ “በገነት ካለው ዛፍ ሁሉ ብላ፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ጾሳይ ብታንያ፥ “ገነትያ ም ቴራ ኡባፐ ኔን ማና ጎፐ ማ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday S'oossay bitaniyaa, «Gennetiyaa mitsaa teeraa ubbaappe neeni maana gooppe ma;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Histtidi GODAA Xoossay addeza, «Edene miththa teera ubbaafe neni maana giikko ma;
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሂስቲዲ ጎዳ ጾሳይ ኣዴዛ፥ «ኤዴኔ ሚ ቴራ ኡባፌ ኔኒ ማና ጊኮ ማ፤
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ፆሳይ አሰ፥ “ጋናተ ም ቴራ ኡባፈ ኔኒ ማናዉ ዳንዳኣሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa Xoossay ase, “Gannate mitha teera ubbaafe neeni maanaw danda7aasa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) ሰውን እንዲህ በማለት አዘዘው፤ “በአትክልት ስፍራው ውስጥ ከሚገኝ ከማንኛውም ዛፍ ፍሬ ትበላለህ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር አምላክ ሰውን እንዲህ ብሎ አዘዘው፦ “በአትክልቱ ቦታ ከሚገኙት ዛፎች ሁሉ ፍሬ ልትበላ ትችላለህ፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ ንሰብ፦ “ካብቲ ኣብ ገነት ዘሎ ዅሉ ፍረ ኦም ብላዕ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ ንሰብ፡ ካብ ኩሉ ኦም ገነት ከም ዝደሌኻ ብላዕ።