Genesis 2:18 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ ሰብ በይኑ ኪኸውን ጽቡቕ ኣይኰነን። ማዕረኡ ዝኸውን ሓጋዚ ክገብሮ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክም አለ፥ “ሰው ብቻ​ውን ይኖር ዘንድ መል​ካም አይ​ደ​ለም፤ የሚ​ረ​ዳ​ውን ጓደኛ እን​ፍ​ጠ​ር​ለት እንጂ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር አምላክም አለ። ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፤ የሚመቸውን ረዳት እንፍጠርለት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እግዚእብሔርም፦ “ሰው ብቻውን ይሆን ዘንድ መልካም አይደለም፥ የምትሆነውን ረዳት እፈጥርለታለሁ” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ መና ጎዳይ ጾሳይ፥ “ብታኒ ባረካ ደእያዌ ሎአ ግደና፤ ታን አዉ እንጀትያኖነ አ ማድያኖ መና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye Med'inaa Goday S'oossay, «Bitanii barekka de'iyaawe lo"a gidenna; taani aw injjetiyaanonne Aa maaddiyaano med'ana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAA Xoossay, «Addezi barkka dizayssi lo7o deenna; tani izas injjetiza maado as medhdhana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳ ጾሳይ፥ «ኣዴዚ ባርካ ዲዛይሲ ሎኦ ዴና፤ ታኒ ኢዛስ ኢንጄቲዛ ማዶ ኣስ ሜና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳ ፆሳይ፥ “አደይ ባርካ ደኤይስ ሎኦ ግደና። ታኒ እያ ማዳና መላ እያዉ እንጀትያ ላገ መና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Godaa Xoossay, “Addey barka de7eysi lo77o gidenna. Taani iya maaddana mela iyaw injetiya lagge medhana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) ፣ “ሰው ብቻውን መሆኑ መልካም አይደለምና የሚስማማውን ረዳት አበጅለታለሁ” አለ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ቀጥሎም እግዚአብሔር አምላክ “ሰው ብቻውን መኖሩ መልካም አይደለም፤ ስለዚህ ረዳት ጓደኛ እፈጥርለታለሁ” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከዓ “ሰብ በይኑ ኽነብር ፅቡቕ ኣይኮነን። ንእኡ ዝሰማማዕ ሓጋዚ ንፍጠረሉ” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ክኣ፡ ሰብኣይ በይኑ ክኸውን ጽቡቕ ኣይኮነን፡ ንእኡ ኣትበቅዕ ደጋፊት ክገብረሉ ኢየ በለ።