Genesis 2:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ ንዅለን እንስሳታት መሮርን ንዅለን ኣዕዋፍ ሰማይን ካብ ምድሪ ሰርዐ። እንታይ ከም ዝብሎም ክርኢ ድማ ናብ ኣዳም ኣምጺእዎም፤ ኣዳም ንዅሉ ህያው ፍጡር ዝጸውዖ ዘበለ ድማ ንሱ እዩ ስሙ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ደግሞ ከምድር ፈጠረ፤ በምን ስም እንደሚጠራቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው፤ አዳምም ሕያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስሙ እንደጠራው ስሙ ያው ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር አምላክም የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ ከመሬት አደረገ፤ በምን ስም እንደሚጠራቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው፤ አዳምም ሕያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስሙ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የምድር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ሁሉ፥ ጌታ እግዚአብሔር፥ ከምድር ፈጠረ፤ በምን ስም እንደሚጠራቸውም ያይ ዘንድ ወደ አዳም አመጣቸው፥ አዳምም ሕያው ነፍስ ላለው ሁሉ በስሙ እንደ ጠራው ስሙ ያው ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ጾሳይ መሄቱዋ ኡባ፥ ዶአቱዋ ኡባነ ሳሉዋ ካፎቱዋ ኡባ ቢታፐ መዳ፤ ቃይ ብታኒ ኡንቱንታ ዋግ ሱንነንቶነ በአናዉ አኮ አሄዳ፤ ብታኒ ደኡዋን ደእያ መታ ኡባ ሱንዳ ሱንይ ኡንቱንቱ ሱን ግዲደ አቴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday S'oossay mehetuwaa ubbaa, do'atuwaa ubbaanne saluwaa kafotuwaa ubbaa biittaappe med'd'eedda; k'ay bitanii unttuntta waagi suntsanenttonne be'anaw aakko aheedda; bitanii de'uwaan de'iyaa med'etaa ubbaa suntseedda suntsay unttunttu suntsaa gidiide atteedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA Xoossay kase meheta do7ata salo kafota ubbaa biittafe medhdhides; qasse addezi istta ay giidi sunththanakko siyanaas izakko ehiin addezi shemppora diza medheteththata ubbaa sunththida sunththay isttas sunth gidi attides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ጾሳይ ካሴ ሜሄታ ዶኣታ ሳሎ ካፎታ ኡባ ቢታፌ ሜዴስ፤ ቃሴ ኣዴዚ ኢስታ ኣይ ጊዲ ሱንናኮ ሲያናስ ኢዛኮ ኤሂን ኣዴዚ ሼምፖራ ዲዛ ሜቴታ ኡባ ሱንዳ ሱንይ ኢስታስ ሱን ጊዲ ኣቲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ፆሳይ መሄታ፥ ዶአታነ ሳሎ ካፎታ ኡባ ቢታፈ መስ። ያትድ፥ ኤንታ ዎይግድ ሱንነኮ በአናዉ አዳመኮ ኤህን፥ አዳመይ ደኦይ ደእያ መተ ኡባ ሱንዳ ሱንይ ኤንታ ሱን ግድድ አትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa Xoossay meheta, do7atanne salo kafota ubbaa biittafe medhis. Yaatidi, enta woygidi sunthaneko be7anaw Addaameko ehin, Addaamey de7oy de7iya medhetetha ubbaa sunthida sunthay enta sunthi gididi attis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) የዱር አራዊትንና የሰማይ ወፎችን ከምድር ሠርቶ ነበር፤ ለእያንዳንዳቸውም ምን ስም እንደሚያወጣላቸው ለማየት ወደ አዳም አመጣቸው። አዳም ሕይወት ላላቸው ፍጡራን ሁሉ ያወጣላቸው ስም መጠሪያቸው ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር አምላክ ከምድር ዐፈር ወስዶ እንስሶችንና ወፎችን ሁሉ ፈጠረ፤ ምን ዐይነት ስም እንደሚያወጣላቸው ለማየት ወደ አዳም አመጣቸው፤ አዳም ለእያንዳንዱ ሕያው ፍጡር ያወጣለት ስም መጠሪያው ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሽዑ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንዅሉ ኣራዊት በረኻን ንዅለን ኣዕዋፍ ሰማይን ካብ መሬት ፈጠረ። እንታይ ኢሉ ስም ከም ዘውፅአሎም ምእንቲ ኽርኢ ኸዓ ናብ ኣዳም ኣምፅኦም። ኵሉ ህይወት ዘለዎ ድማ በቲ ኣዳም ዘውፅአሉ ስም ተሰምየ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ ንኹሉ ኣራዊት መሮርን ንኹለን ኣዕዋፍ ሰማይን ካብ ምድሪ ገበረ። እንታይ ከም ዝሰምየን ምእንቲ ኽርኢ ኽኣ ናብ ሰብ ኣምጽኤን። ነቲ ህያው ነፍሲ ዘለዎ ኹሉ፡ እቲ ሰብ ከም ዘውጽኣሉ ስሙ ንሱ ኾነ።