Genesis 2:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣዳም ንዅለን ከብትን ንዅለን ኣዕዋፍ ሰማይን ንዅለን እንስሳታት መሮርን ኣስማት ሃበን። ንኣዳም ግና ንዕኡ ዝምጥን ሓጋዚ ኣይተረኽበን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አዳምም ለእንስሳት ሁሉ፥ ለሰማይ ወፎችም ሁሉ፥ ለምድር አራዊትም ሁሉ ስም አወጣላቸው። ነገር ግን ለአዳም እንደ እርሱ ያለ ረዳት አልተገኘለትም ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አዳምም ለእንስሳት ሁሉ፥ ለሰማይ ወፎችም ሁሉ፥ ለምድር አራዊትም ሁሉ ስም አወጣላቸው፤ ነገር ግን ለአዳም እንደ እርሱ ያለ ረዳት አልተገኘለትም ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዳምም ለእንስሳት ሁሉ፥ ለሰማይ ወፎችም ሁሉ፥ ለምድር አራዊትም ሁሉ ስም አወጣላቸው፥ ነገር ግን አዳም ለእርሱ ሁነኛ ረዳት አልተገኘለትም ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋዳን ብታኒ መሄቱዋ ኡባ፥ ሳሉዋ ካፎቱዋነ ባዙዋ ዶአቱዋ ኡባ ሱንዳ፤ ሽን አዳማዉ እንጀትያነ አ ማድያዌ ቤትቤና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaadan bitanii mehetuwaa ubbaa, saluwaa kafotuwaanne bazuwaa do'atuwaa ubbaa suntseedda; shin Addaamaw injjetiyaanne Aa maaddiyaawe beettibeenna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessaththo addezi meheta, salo kafotanne, do7ata ubbaa sunththides; gido attiin Addaames injjetiza maado asi beettibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ኣዴዚ ሜሄታ፥ ሳሎ ካፎታኔ፥ ዶኣታ ኡባ ሱንዴስ፤ ጊዶ ኣቲን ኣዳሜስ ኢንጄቲዛ ማዶ ኣሲ ቤቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳዳካ፥ አዳመይ መሄታ፥ ሳሎ ካፎታነ ባዞ ዶአታ ኡባ ሱንስ። ሽን አዳመስ እንጀትያነ እያ ማድያ ላገይ በንትቤና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessadaka, Addaamey meheta, salo kafotanne bazzo do7ata ubbaa sunthis. Shin Addaames injetiyanne iya maaddiya laggey bentibeenna.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ አዳም ለከብቶች፣ ለሰማይ ወፎች፣ ለዱር አራዊት ሁሉ ስም አወጣላቸው። ይሁን እንጂ ለአዳም ተስማሚ ረዳት አልተገኘለትም ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ዐይነት አዳም ለወፎቹና ለእንስሶቹ ሁሉ ስም አወጣላቸው፤ ለእርሱ ግን ረዳት ጓደኛ አልተገኘለትም ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዳም ከዓ ንዅሉ እንስሳን፥ ነዕዋፍ ሰማይን፥ ንኣራዊት በረኻን፥ ስም ኣውፅአሎም። ንኣዳም ዝሰማማዕ ሓጋዚ ግና ኣይተረኽበን።
Amharic Tigrinya 2011
ሰብ ድማ ንኹሉ እንስሳን ነዕፋ ሰማይን ናራዊት መሮርን ሰስሙ ሀቦ። ንሰብ ግና ንእኡ እትበቅዕ ደጋፊት ኣይተረኽበትን።