Genesis 2:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ካብታ ካብ ሰብ ዝወሰዳ መሰንገለ፡ ሰበይቲ ገይሩ ናብቲ ሰብኣይ ኣምጽኣ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር አምላክም ከአዳም የወሰዳትን አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት፤ ወደ አዳምም አመጣት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር አምላክም ከአዳም የወሰዳትን አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት፤ ወደ አዳምም አመጣት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከአዳም የወሰዳትንም አጥንት፥ ጌታ እግዚእብሔር፥ ሴት አድርጎ ሠራት፥ ወደ አዳምም አመጣለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
መና ጎዳይ ጾሳይ ብታንያፐ አኬዳ መቀ ማጫውኖ ኦዳ፤ ያቲደ እዞ ብታንያኮ አሄዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Med'inaa Goday S'oossay bitaniyaappe akkeedda mek'etsaa mac'c'aano ootseedda; yaatiide izo bitaniyaakko aheedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
GODAA Xoossay addezappe ekkida meqeththaa maccas medhdhidi izo addezakko ehides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጎዳ ጾሳይ ኣዴዛፔ ኤኪዳ ሜቄ ማጫስ ሜዲ ኢዞ ኣዴዛኮ ኤሂዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ጎዳ ፆሳይ አዳመፐ ኤክዳ መቀ ማጫ ኦድ መስ፤ ያትድ እዮ እያኮ ኤህስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Godaa Xoossay Addaamepe ekida meqetha macca oothidi medhis; yaatidi iyo iyako ehis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) ከአዳም የወሰዳትን ዐጥንት ሴት አድርጎ ሠራት፤ ወደ አዳምም አመጣት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር አምላክ ከአዳም ጐን የወሰዳትን አጥንት ሴት አድርጎ ሠራት፤ ወደ አዳምም አመጣት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ፥ ነታ ኻብ ኣዳም ዝወሰዳ ዓፅሚ፥ ኣንስተይቲ ገይሩ ሰርሓ እሞ ናብ ኣዳም ኣምፅኣ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ድማ ነታ ኻብ ሰብኣይ ዝወሰዳ መሰንገለ፡ ሰብይቱ ገይሩ፡ ሰርሓ እሞ ናብቲ ሰብኣይ ኣምጽኣ።