Genesis 2:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣዳም፡ እዚ ሕጂ ዓጽሚ ካብ ኣዕጽምተይን ስጋ ስጋይን እዩ፡ ካብ ሰብ ስለ እተወስደት፡ ሰበይቲ ክትብሃል እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያን ጊዜም አዳም አለ፥ “ይህች አጥ​ንት ከአ​ጥ​ንቴ ናት፤ ሥጋ​ዋም ከሥ​ጋዬ ናት፤ እር​ስዋ ከባ​ልዋ ተገ​ኝ​ታ​ለ​ችና ሚስት ትሁ​ነኝ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አዳምም አለ። ይህች አጥንት ከአጥንቴ ናት፥ ሥጋም ከሥጋዬ ናት፤ እርስዋ ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አዳምም አለ፥ “ይህች አጥንት ከአጥንቴ የተገኘች ናት፥ ከሥጋዬም የተገኘች ሥጋ ናት፤ ሴት ተብላ ትጠራ፥ ከወንድ የተገኘች ስለ ሆነች ‘ሴት’ ትባል” አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ያትና ብታኒ፥ “ሀያናሾ! ሀ መቀታ ታ መቀፐ፥ ሀ አሻታካ ታ አሹዋፐ አከቴዳውኖ፤ እዛካ አቱማ አሳፐ አከቴዳ ድራዉ፥ ማጫውኖ ጌተቱ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Yaatina bitanii, «Hayanaasho! Ha mek'etsatta ta mek'etsaappe, ha ashattakka ta ashuwaappe aketteeddawunno; izakka attuma asaappe aketeedda diraw, mac'c'awunno geetettu» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Ehiin addezi, «Hekko! Ha meqeththaya ta meqeththafe, ha ashoyakka ta ashoppe ekettidaaro; izakka attumasappe ekettida gishshas, maccas geetettu» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኤሂን ኣዴዚ፥ «ሄኮ! ሃ ሜቄያ ታ ሜቄፌ፥ ሃ ኣሾያካ ታ ኣሾፔ ኤኬቲዳሮ፤ ኢዛካ ኣቱማሳፔ ኤኬቲዳ ጊሻስ፥ ማጫስ ጌቴቱ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አዳመይ፥ “ሀ መቀያ ታ መቀፈ፥ ሀ አሽያ ታ አሾፐ ኤከትዳሮ። እያ አደፈ ኤከትዳ ግሾ ማጫ ጌተቶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Addaamey, “Ha meqethiya ta meqethafe, ha ashshiya ta ashope eketidaro. Iya addefe eketida gisho macca geeteto” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አዳምም እንዲህ አለ፤ “እነሆ፤ ይህች ዐጥንት ከዐጥንቴ፣ ሥጋም ከሥጋዬ ናት። ከወንድ ተገኝታለችና ሴት ትባል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አዳምም፥ “እነሆ በመጨረሻ እርስዋ ከአጥንቶቼ የተገኘች አጥንት ናት፤ ከሥጋዬም የተገኘች ሥጋ ናት፤ ከወንድ የተገኘች ስለ ሆነች ‘ሴት’ ትባል” አለ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣዳም ከዓ “እዚኣ ዓፅሚ ኻብ ኣዕፅምተይ፥ ስጋ ኸዓ ኻብ ስጋይ እያ፤ ካብ ሰብኣይ ተረኺባ እያ እሞ፥ ሰበይቲ ትበሃል” በለ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ሰብኣይ ክኣ ካብ ስጋይ ኢያ፡ ካብ ሰብኣይ ተወሲዳ ኢያ እሞ፡ ሰበይቲ ትብሀል በለ።