Genesis 2:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ስለዚ ሰብኣይ ንኣቦኡን ኣዲኡን ሓዲጉ ምስ ሰበይቱ ይጣበቕ፡ ሓደ ስጋ ድማ ይዀኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ስለ​ዚህ ሰው አባ​ቱ​ንና እና​ቱን ይተ​ዋል፤ ሚስ​ቱ​ንም ይከ​ተ​ላል ፤ ሁለ​ቱም አንድ ሥጋ ይሆ​ናሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ይተዋል፥ በሚስቱም ይጣበቃል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህ ሰው አባቱንና እናቱን ትቶ ከሚስቱ ጋር ይተባበራል፤ ሁለቱም አንድ አካል ይሆናሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ አሳይ ባረ አዉዋነ ባረ አቶ አጊደ፥ ባረ ማቻትና እትፐ ደአና፤ ኡንቱንቱ ላኡ እት አሾ ግዳናዋንታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw Asay bare aawuwaanne bare aatto aggiide, bare machchattinna ittippe de'ana; unttunttu laa"u itti asho gidanawantta.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas asi ba aawaanne ba aayo aggees; ba machcheyra issife dees; istti nam7ay issi asho.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኣሲ ባ ኣዋኔ ባ ኣዮ ኣጌስ፤ ባ ማቼይራ ኢሲፌ ዴስ፤ ኢስቲ ናምኣይ ኢሲ ኣሾ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ አስ ባ አዋነ ባ አይዉ አግድ፥ ባ ማቸራ እስፈ ደኤስ፤ ናምአይ እስ አስ ግዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, asi ba aawanne ba aayiw aggidi, ba machera issife de7ees; nam7ay issi asi gidoosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ሰው ከአባቱና ከእናቱ ተለይቶ ከሚስቱ ጋር ይጣመራል፤ ሁለቱም አንድ ሥጋ ይሆናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ ወንድ አባቱንና እናቱን ትቶ ከሚስቱ ጋር ይተባበራል፤ ሁለቱም አንድ አካል ይሆናሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ስለዙይ ሰብኣይ ኣቦኡን እኖኡን ይሓድግ፤ ምስ ሰበይቱ ኸዓ ይዋሃድ፤ ክልቲኦምውን ሓደ ስጋ ይኾኑ።
Amharic Tigrinya 2011
ስለዚ ሰብኣይ ኣቡኡን ኣዲኣኡን ይሕደግ ምስ ሰበይቱ ኽኣ ይጠብቕ፡ ሓደ ስጋ ድማ ይኹኑ።