Genesis 2:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ድሕሪ እቲ ዝገበሮ ዅሉ ዕዮ ፍጥረት ኣብኣ ስለ ዝዓረፈ፡ ነታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ባረኻን ቀደሳን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር ሰባተኛዋን ቀን ባረካት፤ ቀደሳትም፤ ሊፈጥረው ከጀመረው ሥራ ሁሉ በእርስዋ ዐርፎአልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም፤ እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔር ሊያደርገው ከፈጠረው ሥራ ሁሉ በእርሱ ዐርፎአልና፥ ሰባተኛውን ቀን ባረከው ቀደሰውም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ ጾሳይ ላፑን ጋላሳ አንጄዳነ ጌሻ ኦዳ፤ አያዉ ጎፐ፥ ጾሳይ ባረ ኦያ ኦሱዋ ዉርሲደ ሸምፔዳዌ ሄ ጋላሳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay S'oossay laappuntsa gallassaa anjjeeddanne geeshsha ootseedda; ayaw gooppe, S'oossay bare ootsiyaa oosuwaa wurssiide shemppeeddawe he gallassaana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse Xoossi laappunththa gallassaa anjjidessinne dumma gallas ooththides; ays giikko Xoossi ba ooththiza ooso wursidi shempiday he gallassanna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ጾሲ ላፑን ጋላሳ ኣንጂዴሲኔ ዱማ ጋላስ ኦዴስ፤ ኣይስ ጊኮ ጾሲ ባ ኦዛ ኦሶ ዉርሲዲ ሼምፒዳይ ሄ ጋላሳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ ላፑን ጋላሳን ባ ኦያ ኦሱዋ ኦንግድ ሸምፕዳ ግሾ ሄ ጋላሳ አንጅስ፤ ጋላሳታፐ ዱማይስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay laapuntha gallasan ba oothiya oosuwa ongidi shempida gisho he gallasaa anjis; gallasatape dummayis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ሰባተኛውን ቀን ባረከው፤ ቀደሰውም፤ ካከናወነው የመፍጠር ሥራው ሁሉ ያረፈው በሰባተኛው ቀን ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እግዚአብሔር የመፍጠር ሥራውን ሁሉ ፈጽሞ ያረፈው በዚህ ቀን ስለ ሆነ፥ ሰባተኛውን ቀን ባረከው፤ ቀደሰውም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ከዓ ኻብቲ ዝፈጠሮን ካብቲ ዅሉ ዝገበሮን ግብሩ፥ በታ ሻውዐይቲ መዓልቲ ስለ ዘዕረፈ፥ ንኣኣ ባረኻን ቀደሳን።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ክኣ ኻብቲ ዝፈጠሮን ዝገብረኦን ኩሉ ግብሩ ብእኣ ስለ ዝዐረፈ፡ ነታ ሳብዐይቲ መዓልቲ ባረኻን ቀደሳን።