Genesis 2:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እዚ እምበኣር ታሪኽ ሰማይን ምድርን ክፍጠሩ ከለዉ፡ ከምኡ’ውን ኣብታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ዝፈጠሮም መዓልቲ ኣብ ገነት ዝነበረ ሰብ ታሪኽ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን በፈጠረበት ቀን፥ በተፈጠሩ ጊዜ የሰማይና የምድር ፍጥረት ይህ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን ባደረገ አምላክ ሰማይንና ምድርን ቀን፥ በተፈጠሩ ጊዜ የሰማይና የምድር ልደት ይህ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ጌታ እግዚአብሔር ሰማያትንና ምድርን በፈጠረበት ቀን፥ የሰማያትና ምድር ልደት፥ በተፈጠሩበት ጊዜ፥ እንዲህ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳሉነ ሳአይ መቴዳዌ ሀዋዳና። መና ጎዳይ ጾሳይ ሳኣነ ሳሉዋነ መዳ ዎደ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saluunne sa'ay med'etteeddawe hawaadaana. Med'inaa Goday S'oossay sa'aanne saluwaanne med'd'eedda wode,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Saloynne sa7ay medhettiday hessa malanna. GODAY sa7anne salo medhdhida wode,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳሎይኔ ሳኣይ ሜቲዳይ ሄሳ ማላና። ጎዳይ ሳኣኔ ሳሎ ሜዳ ዎዴ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳሎትነ ሳእ ሄሳዳ ሀን መትስ። ጎዳ ፆሳይ ሳአነ ሳሎታ መዳ ዎደ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Salotinne sa7i hessada hani medhetis. Godaa Xoossay sa7anne salota medhida wode,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) ሰማያትንና ምድርን በፈጠረ ጊዜ የተከናወኑት እንደዚህ ነበረ፤ እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) ሰማያትንና ምድርን ሲፈጥር
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የሰማይና የምድር አፈጣጠር እንዲህ ነበር። እግዚአብሔር አምላክ ሰማይንና ምድርን በፈጠረ ጊዜ፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ሰማያትን ምድርን ዝፈጠረላ መዓልቲ፥ ልደት ሰማያትን ምድርን እዙይ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
በታ እግዚኣብሄር ኣምላኽ ምድርን ሰማይን ዝፈጠረላ መዓልቲ ምስ ተፈጥሩ፡ ወለዶ ሰማይን ምድርን እዚ ኢዩ።