Genesis 2:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብ ምድሪ ዝናም ስለ ዘይዘነበ፡ ንምድሪ ዚሓርስ ከኣ ስለ ዘይነበረ፡ ኵሉ ተኽሊ መሮር ኣብ ምድሪ ቕድሚ ምህላዉ፡ ኵሉ ኣትክልቲ መሮር ድማ ቅድሚ ምብቋሉ፡ ከምኡ ዘይኮነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የሜዳ ቍጥ​ቋጦ ሁሉ በም​ድር ላይ ከመ​ኖሩ በፊት፥ የሜ​ዳ​ውም ቡቃያ ሁሉ ከመ​ብ​ቀሉ በፊት፥ አዳ​ምም ከመ​ፈ​ጠሩ በፊት፥ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላክ በም​ድር ላይ አላ​ዘ​ነ​በም ነበር፤ ምድ​ር​ንም የሚ​ሠ​ራ​ባት ሰው አል​ነ​በ​ረም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የሜዳ ቁጥቋጦ ሁሉ በምድር ላይ ገና አልነበረም፤ የሜዳውም ቡቃያ ሁሉ ገና አልበቀለም ነበር፤ እግዚአብሔር አምላክ ምድር ላይ አላዘነበም ነበርና፥ ምድርንም የሚሠራባት ሰው አልነበረም፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የሜዳ ቁጥቋጦ ሁሉ በምድር ላይ ከመኖሩ በፊት፥ የሜዳውም ቡቃያ ሁሉ ከመብቀሉ በፊት፥ ጌታ እግዚአብሔር በምድር ላይ አላዘነበም ነበር፤ ምድርንም የሚሠራባት ሰው አልነበረም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳኣ ቦላን ምይነ ማታይ ዶልቤና፤ ጫርሻይነ ጫርቤና፤ አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ጾሳይ እራ ቡክስቤና፤ ቃይ ቢታ ኦያ አሳይካ ባዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
sa'aa bollan mitsaynne maatay dolibeenna; c'arshshaynne c'aaribeenna; ayaw gooppe, Med'ina Goday S'oossay iraa bukkissibeenna; k'ay biittaa ootsiyaa asaykka baawa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
sa7a bollan maatay, miththi, ay miishshika mokkibeenna; ays giikko GODAY ira bukisibeenna; qasse biitta ooththiza asikka medhettibeenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳኣ ቦላን ማታይ፥ ሚ፥ ኣይ ሚሺካ ሞኪቤና፤ ኣይስ ጊኮ ጎዳይ ኢራ ቡኪሲቤና፤ ቃሴ ቢታ ኦዛ ኣሲካ ሜቲቤና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳአ ቦላ እር ቡክቦና ግሾነ ኦያ አስ ባይና ግሾ ምነ ማት ዶልቤና፤ አጭያባይካ ባዋ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
sa7a bolla iri bukiboona gishonne oothiya asi bayna gisho mithinne maati dolibeenna; aaciyabayka baawa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የሜዳ ቡቃያ ገና በምድር ላይ አልታየም፤ የሜዳ ተክልም ገና አልበቀለም፤ ምክንያቱም እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) በመሬት ላይ ገና ዝናብ አላዘነበም ነበር፤ ምድርንም የሚያለማ ሰው አልነበረም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ዝናብን ባለማዝነቡና ምድርንም የሚያለማ ሰው ባለመኖሩ፥ በምድር ላይ ምንም ዐይነት ተክል አልነበረም፤ ምንም ዐይነት ቡቃያ አልበቀለም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ፥ ኣብ ምድሪ ገና ዝናም ስለ ዘየዝነመ ኣብ ምድሪ እውን ዝሰርሕ ሰብ ስለ ዘይነበረ፥ ኣብ ምድሪ ዝኾነ ኦም ኣይነበረን፤ በቝሊውን ሓደኳ ኣይበቘለን ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ኣብ ምድሪ ገና ኣይዝነመን ነበረ፡ ንምድሪ ዚዐዩ ሰብውን ኣይነበረን እሞ፡ ገና ገለ ኦም መሮር ኣይነብረን፡ ሳዕሪ መሮር ከኣ ሓንቲኳ ኣይበቖለትን ነበረት።