Genesis 2:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ጭቃ ግና ኻብ ምድሪ ደይቡ ንብዘላ ገጽ ምድሪ ኣስተየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ነገር ግን የውኃ ምንጭ ከምድር ይወጣ ነበር፤ የምድርንም ፊት ሁሉ ያጠጣ ነበር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ነገር ግን ጉም ከምድር ትወጣ ነበር፥ የምድርንም ፊት ሁሉ ታጠጣ ነበር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ነገር ግን ጉም ከምድር ትወጣ ነበር፥ የምድርንም ፊት ሁሉ ታጠጣ ነበር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ግዶፐነ ሳኣፐ ሃይ ፑደ ከሲደ፥ ቢታ ኡባ እርጽሴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Gidooppenne sa'aappe haatsay pude kesiide, biittaa ubbaa irs's'issee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gidikkoka haaththi biittafe pude maacotti kezidi biitta ubbaa irxxisees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዲኮካ ሃ ቢታፌ ፑዴ ማጮቲ ኬዚዲ ቢታ ኡባ ኢርጺሴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ግዶሽን፥ ሳአፐ ሃ ፑልትድ፥ ቢታ ኡባ ላክሴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Gidoshin, sa7ape haathi pultidi, biitta ubbaa laakisees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ነገር ግን ውሃ ከመሬት እየመነጨ የምድርን ገጽ ያረሰርስ ነበር።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ይሁን እንጂ፥ ከምድር ውስጥ ምንጭ ፈልቆ የብሱን ሁሉ ያጠጣ ነበር።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ግና ንዅላ ምድሪ ዘስቲ ግመ፥ ካብ ምድሪ ይወፅእ ነበረ።
Amharic Tigrinya 2011
ግናኸ ንኹሉ ዝባን ምድሪ ዜስቲ ግመ ኻብ ምድሪ ይወጽእ ነበረ።