Genesis 2:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ንሰብ ካብ ሓመድ ምድሪ ፈጠረ፡ ኣብ ኣፍንጭኡ ድማ ትንፋስ ህይወት ኣስተንፈሰ። ሰብ ድማ ህያው ነፍሲ ኮነ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አም​ላ​ክም ሰውን ከም​ድር አፈር ፈጠ​ረው፤ በፊ​ቱም የሕ​ይ​ወት እስ​ት​ን​ፋ​ስን እፍ አለ​በት፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔር አምላክም ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፤ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህ በኋላ ጌታ እግዚአብሔር ሰውን ከምድር አፈር አበጀው፥ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስን እፍ አለበት፥ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ሆነ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ጉየ፥ መና ጎዳይ ጾሳይ ቢታ ባናፐ እት አሳ መደ አ ሲያን ደኡዋ ሸምፑዋ ሸምፕ ገልሴዳ፤ ያትና ብታኒ ደኡዋን ደእያ አሳ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe guyye, Med'inaa Goday S'oossay biittaa baanaappe itti asaa med'd'iide Aa siid'iyaan de'uwaa shemppuwaa shemppi gelisseedda; yaatina bitanii de'uwaan de'iyaa asaa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye GODAY biittafe issi as medhdhidi iza siidhen de7o shemppo punnin addezi shemppora dizaade gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ጉዬ ጎዳይ ቢታፌ ኢሲ ኣስ ሜዲ ኢዛ ሲን ዴኦ ሼምፖ ፑኒን ኣዴዚ ሼምፖራ ዲዛዴ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ ጎዳ ፆሳይ ቢታ ባናፐ አሰ መድ እያ ሲራ ደኦ ሸምፖ ፑንድ ገልስስ። ያትን፥ ሄ አደይ ደኦራ ደእያ አሰ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Godaa Xoossay biitta baanape ase medhidi iya siidhera de7o shempo punnidi gelsis. Yaatin, he addey de7ora de7iya ase gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔር አምላክ (ያህዌ ኤሎሂም) ከምድር ዐፈር ወስዶ ሰውን አበጀው፤ በአፍንጫውም የሕይወት እስትንፋስ እፍ አለበት፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ሆነ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ እግዚአብሔር አምላክ ከመሬት ዐፈር ወስዶ፥ ሰውን ከዐፈር አበጀው፤ በአፍንጫውም ሕይወትን የሚሰጥ እስትንፋስ “እፍ” አለበት፤ ሰውም ሕያው ነፍስ ያለው ፍጡር ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ከዓ ኻብ መሬት ምድሪ፥ ንሰብ ፈጠሮ፤ ኣብ ኣፍንጫኡ ድማ ናይ ህይወት እስትንፋስ ኡፍ በለሉ፤ ሰብ ከዓ ህያው ነፍሲ ዘለዎ ኾነ።
Amharic Tigrinya 2011
እግዚኣብሄር ኣምላኽ ክኣ ክሳብ ካብ ሓመድ ምድሪ ገበሮ፡ ኣብ ኣፍንጭኡ ድማ ትንፋስ ህይወት ኡፍ በለሉ እሞ እቲ ሰብ ህያው ነፍሲ ኾነ።