Genesis 20:11 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ ኣብርሃም፡ ኣነስ ከምዚ ኢለ ስለ ዝሓሰብኩ፡ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ንኣምላኽ ፍርሃት የልቦን። ምእንቲ ሰበይተይ ድማ ክቐትሉኒ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አብርሃምም አለ፥ “ምንአልባት በዚህ ስፍራ እግዚአብሔርን መፍራት ስለሌለ በሚስቴ ምክንያት ይገድሉኛል ብዬ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አብርሃምም አለ። በዚህ ስፍራ እግዚአብሔርን መፍራት በእውነት እንደሌለ፥ ለሚስቴም ሲሉ እንደሚገድሉኝ ስላሰብሁ ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አብርሃምም አለ፦ “በዚህ ስፍራ እግዚአብሔርን መፍራት በእውነት እንደሌለ፥ ለሚስቴም ሲሉ እንደሚገድሉኝ ስላሰብሁ ነው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አብራሃመ ያጌዳ፤ “ ‘ጾሳዉ ያይያ እት አሳይነ ሀ ሳኣን ባዋ’ ጋደ ቆፔዳ ድራሳነ፥ ‘ታ ማቻት ጋሱዋን ኡንቱንቱ ታና ዎና’ ጋደ ቆፔዳ ድራሳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abrahaame yaageedda; « ‹S'oossaw yayyiyaa itti asaynne ha sa'aan baawa› gaade k'oppeedda diraassanne, ‹Ta machchatti gaasuwaan unttunttu taana wod'ana› gaade k'oppeedda diraassa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abrahaamey, « ‹Xoossas babbiza issi asikka ha deren baawa; qasseka ta machchey geedon istti tana wodhana› gaada qoppida gishshassa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣብራሃሜይ፥ « ‹ጾሳስ ባቢዛ ኢሲ ኣሲካ ሃ ዴሬን ባዋ፤ ቃሴካ ታ ማቼይ ጌዶን ኢስቲ ታና ዎና› ጋዳ ቆፒዳ ጊሻሳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብራሃመይ ዛሪድ፥ “ ‘ሀ በሳን ፆሳስ ያሸትያ አስ ባይና ግሾነ ቃስ ታ ማቸ ጋሶን ኤንቲ ታና ዎና’ ጋዳ ቆፕዳ ግሾሳ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abrahaamey zaaridi, “ ‘Ha bessan Xoossas yashetiya asi bayna gishonne qassi ta mache gaason enti tana wodhana’ gada qopida gishosa.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አብርሃምም አቢሜሌክን እንዲህ አለው፤ “እዚህ ቦታ ፈሪሀ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) አለመኖሩን ተገነዘብሁ፤ ሰዎቹም ለሚስቴ ሲሉ ይገድሉኛል ብዬ ሠጋሁ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አብርሃምም እንዲህ ሲል መለሰ፤ “ ‘እዚህ ቦታ እግዚአብሔርን የሚፈራ ሰው የለም’ ብዬ በማሰብ ‘ሚስቴን ለመውሰድ በመፈለግ ይገድሉኛል’ ብዬ ስለ ሰጋሁ ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብርሃም ከዓ “ኣብዛ ቦታ እዚኣ ንእግዚኣብሄር ዝፈርሕ ሰብ ብርግፅ የለን እሞ፥ ብምኽንያት ሰበይተይ ከይቐትሉኒ ኢለ ስለ ዝሓሰብኩ እየ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብርሃም ከኣ፡ ኣብዛ ቦታ እዚኣ ብርግጽ ፍርሃት ኣምላኽ የልቦን እሞ፡ ብምኽንያት ሰበይተይ ኪቐትሉኒ እዮብ፡ ኢለ እየ።