Genesis 20:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቢሜሌክ ድማ፡ እንሆ፡ ምድረይ ኣብ ቅድሜኻ ኣላ። ኣብ ዘሐጉሰካ ቦታ ንበር።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤሜሌክም አብርሃምን አለው፥ “እነሆ፥ ምድሬ በፊትህ ናት፤ በወደድኸው ተቀመጥ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አቢሜሌክም። እነሆ፥ ምድሬ በፊትህ ናት፤ በወደድኸው ተቀመጥ አለ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አቢሜሌክም፦ “እነሆ፥ ምድሬ በፊትህ ናት፥ በወደድኸው ተቀመጥ አለ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አብመሌክ፥ “ስም ታ ቢታይ ነ ስንና፤ ኔና ሎኦሳን ደአ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abimeleeki, «Simmi ta biittay ne sintsaana; neena lo"osan de'a» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abimelekkey, «Hekko ta biittay ne sinththan dees; nena lo7izason da» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣቢሜሌኬይ፥ «ሄኮ ታ ቢታይ ኔ ሲንን ዴስ፤ ኔና ሎኢዛሶን ዳ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብመለከይ አብራሃመኮ፥ “ሄኮ፥ ታ ቢታይ ሀይስሽ ነና ሎኦሶን ደአ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abimelekey Abrahaameko, “Heko, ta biittay haysish nena lo77oson de7a” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አቢሜሌክም አብርሃምን፣ “እነሆ፤ አገሬ አገርህ ናት፤ በፈቀድህበት ስፍራ መኖር ትችላለህ” አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አብርሃምን “እነሆ የእኔ ግዛት በፊትህ ነው፤ በፈለግከው ስፍራ ኑር” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቢሜሌክ ድማ “ምድረይ ኣብ ቅድሜኻ እያ፤ ኣብ ዝመረፅካዮ ተቐመጥ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣቢሜሌክ ከኣ፡ እንሆ ምድረይ ኣብ ቅድሜኻ እያ፡ ኣብ ዝሓይሽ መሲሉ ኣተራእየካ ተቐመጥ በለ።