Genesis 20:16 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንሳራ ድማ፡ እንሆ፡ ንሓውኻ ሽሕ ሲቃል ብሩር ሂበዮ ኣለኹ፡ በሎ። እንሆ፡ ንኣኻትኩምን ንዅሎም ምሳኻትኩምን ንዅሎም ካልኦትን መሸፈኒ ኣዒንቲ እዩ። ስለዚ ተገንሓ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ሣራንም አላት “እነሆ፥ ለወንድምሽ አንድ ሺህ ምዝምዝ ብር ሰጠሁት፤ ይህም ለፊትሽ ክብር ይሁንሽ፤ በሁሉም እውነትን ተናገራት።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሣራንም አላት። እነሆ፥ ለወንድምሽ ሺህ ሚዛን ብር ሰጠሁት፤ ያም እነሆ ከአንቺ ጋር ባሉት ሁሉ ፊት የዓይኖች መሸፈኛ ይሁንሽ፤ ጽድቅሽ ለሰዎች ሁሉ ተገልጦአልና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሣራንም አላት፦ እነሆ፥ ለወንድምሽ ሺህ ሚዛን ብር ሰጠሁት፥ ያም እነሆ ከአንቺ ጋር ባሉት ሁሉ ፊት የዐይኖች መሸፈኛ ይሁንሽ፥ ጽድቅሽ ለሰዎች ሁሉ ተገልጦአልና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳሮካ፥ “ታን ነ እሻዉ እት ሻአ ጻጋራ ብራ እማይ፤ ሀዌ ስም ኔናና ደእያ ኡባ ስንን ኔን ጽላቶ ግድያዋነ ኔን ሻትሜዳዋ ኤርስያዋ ግዶ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saarokka, «Taani ne ishaw itti sha"a s'agaraa biraa immay; hawe simmi neenana de'iyaa ubbaa sintsan neeni s'illatto gidiyaawaanne neeni shatimmeeddawaa erissiyaawaa gido» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Saaraska, «Tani ne ishaas issi shii saqile bira immadis; hayssi hekko nenara dizayta ubbaa sinththan neni xillo gididayssa erisana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳራስካ፥ «ታኒ ኔ ኢሻስ ኢሲ ሺ ሳቂሌ ቢራ ኢማዲስ፤ ሃይሲ ሄኮ ኔናራ ዲዛይታ ኡባ ሲንን ኔኒ ጺሎ ጊዲዳይሳ ኤሪሳና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሳርኮ፥ “ታኒ ነ እሻስ እስ ሙኩሉ ብራ ሳንትመ እማይስ። ሄስ ኔራ ደእያ ኡባ ስንን ኔኒ ፅሎ ግደይሳነ አይብ ኢታባካ ኦናይሳ ኤርሰይሳ ግዶ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Saariko, “Taani ne ishas issi mukulu bira santime immayis. Hessi neera de7iya ubba sinthan neeni xillo gideysanne aybi iitabaka oothonaysa eriseysa gido” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ሣራንም፣ “እነሆ፤ ለወንድምሽ ለአብርሃም አንድ ሺሕ ጥሬ ብር እሰጠዋለሁ፤ ይህም በአንቺ ላይ ለተፈጸመው በደል ካሣ እንዲሆንና አብረውሽ ያሉ ሁሉ እንዲያውቁት ነው፤ በዚህም ንጽሕናሽ ይረጋገጣል” አላት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሣራንም “አንቺ ምንም አስነዋሪ ተግባር ያልፈጸምሽ ንጹሕ መሆንሽን ከአንቺ ጋር ያሉት ሰዎች ሁሉ እንዲረዱት ምልክት ይሆን ዘንድ ለወንድምሽ ለአብርሃም አንድ ሺህ ብር ሰጥቼዋለሁ” አላት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንሳራ ድማ “ንሓውኪ ሽሕ ብሩር ሂበዮ ኣለኹ። እንሆ፥ እዙይ ኣብ ቅድሚ እቶም ምሳኺ ዘለዉ ዅሎም ንኽብርኺ ይኹንኪ፤ ኣብ ቅድሚ ዅሉውን ነውሪ ዘይፈፀምኪ ምዃንኪ ምልክት ይኹንኪ” በላ።
Amharic Tigrinya 2011
ንሳራ ድማ እንሆ ንሓውኪ ሽሕ ሲቃል ብሩር ሂበዮ ኣለኹ። እንሆ እዚ ኣብ ቅድሚ እቶም ምሳኺ ዘለው ኹሎም መጎልበቢ ዓይኒ ይኹንኪ፡ ኣብ ቅድሚ ኹሎም ተሰየምኪ በላ።