Genesis 20:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣቢሜሌክ ኣይቀረበላን፡ ንሱ ኸኣ፡ ጐይታይ፡ ንጻድቕ ህዝቢዶ ኽትቀትል ትደሊ፧
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አቤሜሌክ ግን አልቀረባትም ነበር፤ አቤሜሌክም እንዲህ አለ፥ “አቤቱ ያላወቀውን ሕዝብ በእውነት ታጠፋለህን?
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አቢሜሌክ ግን አልቀረባትም ነበር፤ እንዲህም አለ። አቤቱ፥ ጻድቁን ሕዝብ ደግሞ ታጠፋለህን?
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አቢሜሌክ ግን አልቀረባትም ነበር፥ እሱም እንዲህ አለ፦ “አቤቱ፥ ጻድቁን ሕዝብ ደግሞ ታጠፋለህን?
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሽን አብመሌክ ኢኮ ሺቅቤና። ያቴዳዌ፥ “ጎዳዉ፥ ኔን ጽሎ ካዉተ ይሳኒየ?
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Shin Abimeleeki iikko shiik'ibeenna. Yaateeddawe, «Godaw, neeni s'illo kawutetsaa d'ayssaniiyye?
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Gido attiin Abimelekkey izira aqibeenna; hessa gishshas, «Ta godoo! Neni, tani, ta kawoteththayka nena qohontta dishin nuna coo dhayssanee?
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጊዶ ኣቲን ኣቢሜሌኬይ ኢዚራ ኣቂቤና፤ ሄሳ ጊሻስ፥ «ታ ጎዶ! ኔኒ፥ ታኒ፥ ታ ካዎቴይካ ኔና ቆሆንታ ዲሺን ኑና ጮ ይሳኔ?
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሀኖሽን፥ አብመለከይ እዮ ቦችቤና። እ፥ “ጎዳዉ፥ ኔኒ ታናነ ታ ደረይ ቆሆና ደእሽን ጮ ይሳነዬ?
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hanoshin, Abimelekey iyo bochibeenna. I, “Godaw, neeni tananne ta derey qohonna de7ishin coo dhaysaneyee?
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አቢሜሌክም ገና አልደረሰባትም ነበርና እንዲህ አለ፤ “ጌታ ሆይ፤ በደል ያልፈጸመውን ሕዝብ ታጠፋለህን?
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ሆኖም አቤሜሌክ ገና ወደ እርስዋ አልቀረበም ነበርና እንዲህ አለ፦ “ጌታ ሆይ! እኔ ምንም በደል አልፈጸምኩም፤ ታዲያ እኔንና ሕዝቤን ታጠፋለህ
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣቢሜሌክ ከዓ ኣይቀረባን ነበረ እሞ፥ “ጐይታይ! ንፃድቕ ህዝቢ እውንዶ ትቐትል ኢኻ?
Amharic Tigrinya 2011
ኣቢሜሌክ ከኣ ኣይቀረባን ነበረ እሞ፡ ጐይታይ ንጻድቕ ህዝቢወንዶ ትቐትል ኢኻ።