Genesis 21:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ወዲ እታ ባርያ ድማ ዘርእኻ እዩ እሞ፡ ህዝቢ ክገብሮ እየ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
የባሪያዪቱን ልጅ ደግሞ ታላቅ ሕዝብ አደርገዋለሁ፤ ዘርህ ነውና።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
የባሪያይቱን ልጅ ደግሞ ሕዝብ አደርገዋለሁ፥ ዘርህ ነውና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
የባርያይቱን ልጅ ደግሞ ሕዝብ አደርገዋለሁ፥ ዘርህ ነውና።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ቃይ አይላት ናኣ ታን ካዉተ ከሳና፤ አያዉ ጎፐ፥ እካ ነ ዛረ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
K'ay ayilatti na'aa taani kawutetsaa kessana; ayaw gooppe, ikka ne zare» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Qasse tani izi ne zereth gidida gishshas aylley naaza kawoteth histtana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ቃሴ ታኒ ኢዚ ኔ ዜሬ ጊዲዳ ጊሻስ ኣይሌይ ናዛ ካዎቴ ሂስታና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ቃስ እካ ነ ኮቸ ግድያ ግሾ አይለ ናአ ታኒ ግታ ደረ ኦና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Qassi ika ne koche gidiya gisho aylle na7a taani iya gita dere oothana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
የአገልጋይህም ልጅ የራስህ ልጅ ስለሆነ፣ እርሱንም ታላቅ ሕዝብ አደርገዋለሁ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
የአገልጋይቱም ልጅ የአንተ ልጅ ስለ ሆነ ታላቅ ሕዝብ እስኪሆን ድረስ ዘሩን አበዛለሁ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ንወዲ እዛ ባርያውን ዘርእኻ ስለ ዝኾነ፥ ህዝቢ ኽገብሮ እየ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ንወዲ እዛ ባያ ድማ ዘርእኻ ስለ ዝኾነ ህዝቢ ኽገብሮ እየ በል።