Genesis 21:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣምላኽ ኣዒንታ ከፈተ፡ ፈልፋሊ ማይ ድማ ረኣየት። ከይዳ ድማ ነቲ ድስቲ ማይ መሊኣ ነቲ ወዲ ኣስተየቶ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እግዚአብሔርም ለአጋር ዐይንዋን ከፈተላት፤ የውኃ ጕድጓድንም አየች፤ ሄዳም አቍማዳውን በውኃ ሞላች፤ ልጅዋንም አጠጣችው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እግዚአብሔርም ዓይንዋን ከፈተላት፥ የውኃ ጕድጓድንም አየች፤ ሄዳም አቁማዳውን በውኃ ሞላች፥ ብላቴናውንም አጠጣች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እግዚአብሔርም ዓይንዋን ከፈተላት፥ የውኃ ጉድጓድንም አየች፥ ሄዳም አቁማዳውን በውኃ ሞላች፥ ብላቴናውንም አጠጣች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ጾሳይ እዝ አይፍያ ዶይና፥ ሃ ኦላ በኣዱ፤ ባደ ኦጎሩዋን ሃ ኩንዱ፤ ናኣካ ኡሻዱ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
S'oossay izi ayfiyaa dooyina, haatsaa ollaa be'aaddu; baade ogoruwaan haatsaa kuntsaaddu; na'aakka ushshaaddu.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Xoossi izis haaththa olla bessiin baada koddan haath kunththadus; naazakka ushshadus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ጾሲ ኢዚስ ሃ ኦላ ቤሲን ባዳ ኮዳን ሃ ኩንዱስ፤ ናዛካ ኡሻዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ፆሳይ እዮ ሃ ኦላ በስን፥ ባዳ ኮዳን ሃ ኩንዳ ናኣ ኡሻሱ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Xoossay iyo haatha olla bessin, bada koddan haathe kunthada na7aa ushshasu.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እግዚአብሔርም (ኤሎሂም) ዐይኖቿን ከፈተላት፤ የውሃ ጕድጓድም አየች፤ ሄዳም በእርኮቱ ውሃ ሞልታ ልጇን አጠጣች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህም ጊዜ እግዚአብሔር ዐይኖችዋን ከፈተላትና አንድ የውሃ ጒድጓድ አየች፤ ሄዳም በአቁማዳው ውሃ ሞላች፤ ለልጅዋም አጠጣችው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እግዚኣብሄር ድማ ዓይና ኸፈተላ፤ ማይ ዘለዎ ዒላውን ረአየት። ከይዳ ኸዓ ነቲ ሓርባ ማይ መሊኣ ነቲ ቘልዓ ኣስተየቶ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣምላኽ ድማ ዓይና ኸፈተላ፡ ዔላ ማይ ከኣ ረኣየት። ከይዳ ኸኣ ሓርባ ማይ መሊኣ ነቲ ቖልዓ ኣስተየቶ።