Genesis 21:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
በታ ጊዜ እቲኣ ድማ ኣቢሜሌክን ሓለቓ ሰራዊቱ ጲኮልን ንኣብርሃም ተዛሪቦም፡ ኣብ ኵሉ እትገብሮ ኣምላኽ ምሳኻ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በዚያ ዘመን አቤሜሌክ፥ ሚዜው አኮዘትና የሠራዊቱ አለቃ ፋኮል ወደ አብርሃም ሄደው አሉት፥ “በምታደርገው ሁሉ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነው፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በዚያም ዘመን አቢሜሌክ ከሙሽራው ወዳጅ ከአኮዘትና ከሠራዊቱ አለቃ ከፊኮል ጋር አብርሃምን አለው። በምታደርገው ሁሉ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነው፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚያም ዘመን አቢሜሌክ ከሙሽራው ወዳጅ ከአኮዘትና ከሠራዊቱ አለቃ ከፊኮል ጋር አብርሃምን አለው፦ “በምታደርገው ሁሉ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነው፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ዎደ፥ አብመሌክ ባረ ዎታዳራቱዋ ካፑዋ ፕኮላና አብራሃመኮ ቢደ፥ “ኔን ኦያ ኡባባን ጾሳይ ኔናና ደኤ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He wode, Abimeleeki bare wotaadaratuwaa kaappuwaa Pikoolaana Abrahaamekko biide, «Neeni ootsiyaa ubbaban S'oossay neenana de'ee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He wode Abimelekkey ba wottadarata halaqa Pikoolera Abrahaamekko biidi, «Neni ooththiza ubbaan Xoossi nenara dees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ዎዴ ኣቢሜሌኬይ ባ ዎታዳራታ ሃላቃ ፒኮሌራ ኣብራሃሜኮ ቢዲ፥ «ኔኒ ኦዛ ኡባን ጾሲ ኔናራ ዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄ ዎደ፥ አብመለከይ፥ ባ ቶራ ሞጮና ፍኮላራ አብራሃመኮ ብድ፥ “ኔኒ ኦያባ ኡባን ፆሳይ ኔራ ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
He wode, Abimelekey, ba toora mocona Fikoolara Abrahaameko bidi, “Neeni oothiyaba ubban Xoossay neera de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚያን ጊዜ አቢሜሊክ ከሰራዊቱ አለቃ ከፊኮል ጋር ሆኖ አብርሃምን እንዲህ አለው፤ “በምታደርገው ነገር ሁሉ እግዚአብሔር (ኤሎሂም) ከአንተ ጋር ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያን ጊዜ አቤሜሌክ ከሠራዊቱ አለቃ ከፊኮል ጋር ሄደና አብርሃምን “በምታደርገው ሁሉ እግዚአብሔር ከአንተ ጋር ነው፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በቲ ዘመን እቱይ ድማ፥ ኣቢሜሌክ ምስ ኣኮዘት ሓለቓ መጓሰኡን፥ ምስ ፊኮል ሓለቓ ሰራዊቱን መፂኡ፥ ንኣብርሃም “ብእትገብሮ ዅሉ እግዚኣብሄር ምሳኻ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ኽኣ በቲ ዘበን እቲ ኣቢሜሌክ ምስ ፊክል ሓለቃ ሰራውቱ መጺኣኡ ንኣብርሃም ከምዚ ኢሉ ተዛረቦ ኣምላኽ ብትገብሮ ዘበለ ኹሉ ምሳኻ እዩ።