Genesis 21:23 — Compare Translations

14 translations compared side by side

Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሕጂ ንኣይን ንወደይን ንወደይ ወደይን ሓሶት ከም ዘይትሓስወለይ ኣብዚ ብኣምላኽ ምሓለይ። ከምቲ ዘርኣኹኻ ሕያውነት ግና ንዓይን ነታ ከም ጓና ኴንካ ዝሓደርካላ ምድርን ኣርእየካ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አሁ​ንም በእ​ኔም፥ በል​ጄም፥ በወ​ገ​ኔም፥ ከእ​ኔም ጋር ባለ ክፉ እን​ዳ​ታ​ደ​ር​ግ​ብኝ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ማል​ልኝ፤ ነገር ግን በእ​ን​ግ​ድ​ነት መጥ​ተህ ለአ​ንተ ቸር​ነት እን​ዳ​ደ​ረ​ግሁ አን​ተም ለእኔ፥ ለተ​ቀ​ም​ጥ​ህ​ባ​ትም ምድር ቸር​ነ​ትን ታደ​ር​ጋ​ለህ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አሁንም በእኔም በልጄም በልጅ ልጄም ክፉ እንዳታደርግብኝ በእግዚአብሔር ማልልኝ፤ ነገር ግን ለአንተ ቸርነትን እንዳደረግሁ አንተም ለእኔ ለተቀመጥህባትም ምድር ቸርነትን ታደርጋለህ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አሁንም በእኔም በልጄም በልጅ ልጄም ክፉ እንዳታደርግብኝ በእግዚአብሔር ማልልኝ፥ ነገር ግን ለአንተ ቸርነትን እንዳደረግሁ አንተም ለእኔ ለተቀመጥህባትም ምድር ቸርነትን ታደርጋለህ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ኔን ታ ቦላ ዎይ ታ ናና ቦላ ዎይ ታ ዘረ ቦላ ገነባ ኦና ማላ፥ ሀእ ሀዋን፥ ጾሳ ስንን ታዉ ጫቃ፤ ታን ነዉ ኬኬዳዋዳን፥ ኔንካ ታዉነ ኔን እማተን ደእያ ሀ ቢታዉ ሎአ” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Neeni ta bolla woy ta naanaa bolla woy ta zeretsaa bolla genebaa ootsenna mala, ha"i hawaan, S'oossaa sintsan taw c'aak'k'a; taani new keekeeddawaadan, neenikka tawunne neeni imatsatetsan de'iyaa ha biittaw lo"a» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Neni ta bolla woykko ta nayta bolla woykko ta zereththa bolla baleththon gene ooththontta mala ha7i hayssan Xoossa sinththan taas caaqqa; tani nees ne kiyidayssaththo nenikka taassinne neni imaththateththan diza hayssa biittazas lo7o ooththa» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኔኒ ታ ቦላ ዎይኮ ታ ናይታ ቦላ ዎይኮ ታ ዜሬ ቦላ ባሌን ጌኔ ኦንታ ማላ ሃኢ ሃይሳን ጾሳ ሲንን ታስ ጫቃ፤ ታኒ ኔስ ኔ ኪዪዳይሳ ኔኒካ ታሲኔ ኔኒ ኢማቴን ዲዛ ሃይሳ ቢታዛስ ሎኦ ኦ» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ኔኒ ታ ቦላ ዎይኮ ታ ናይታ ቦላ ዎይኮ ታ ዘረ ቦላ ጭማዳ ገነ ኦና መላ፥ ሀእ ሀይሳን፥ ፆሳ ስንን ታዉ ጫቃ። ታኒ ነዉ ኬህዳይሳዳ፥ ኔንካ ታስነ ኔኒ በተተን ደእዳ ሀ ቢቴስ ኬሀ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Neeni ta bolla woyko ta nayta bolla woyko ta zeretha bolla cimmada gene oothonna mela, ha7i haysan, Xoossa sinthan taw caaqa. Taani new keehidaysada, neenika taasinne neeni betetethan de7ida ha biittees keeha” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
እንግዲህ እኔንና ልጆቼን፣ ዘሬንም በመሸንገል አንዳች ክፉ ነገር እንዳታደርስብን በእግዚአብሔር (ኤሎሂም) ፊት ማልልኝ። እኔ ለአንተ ቸርነት እንዳደረግሁ፣ አንተም ለእኔና በእንግድነት ለተቀመጥህባት ለዚህች ምድር ቸርነት አድርግ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
እኔንም ሆነ ልጆቼን ወይም ዘሮቼን በማታለል እንዳትበድል እዚህ በእግዚአብሔር ስም ማልልኝ፤ እኔ ለአንተ ታማኝነትን አሳይቻለሁ፤ አንተም ለእኔና ለዚህች በመጻተኛነት ለምትኖርባት አገር ታማኝነትን እንደምታሳይ ማልልኝ” አለው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ሕዚ ኸዓ ኸምቲ ኣነ ፅቡቕ ዝገበርኩልካ፥ ንኣይን ነዛ ስደተኛ ዄንካ እትነብረላ ዘለኻ ምድርን፥ ከምኡ ኽትገብር እምበር፥ ንኣይን ንደቀይን ንደቂ ደቀይን ክፉእ ከይትገብር ብእግዚኣብሄር መሓለለይ” በሎ።
Amharic Tigrinya 2011
ሕጂ ኽኣ ከምቲ ኣነ ለውሃት ዝገብርኩልካ ንኣይን ነዛ ሰደተኛ ኼንካ እትነብራ ዘሎኻ ምድርን፡ ከምኡ ኽትገብር እምበር ንኣይን ንደቀይን ንደቂ ደቀይን ከይትጠልም ብኣምላኽ ምሓለለይ።

Recommended Reading