Genesis 21:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብርሃም ድማ ነቲ ሳራ ዝወለደቶ ወዱ ይስሃቅ ኢሉ ሰመዮ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አብርሃምም ሣራ የወለደችለትን የልጁን ስም ይስሐቅ ብሎ ጠራው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አብርሃምም የተወለደለትን ሣራ የወለደችለትን የልጁን ስም ይስሐቅ ብሎ ጠራው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
አብርሃምም የተወለደለትን ሣራ የወለደችለትን የልጁን ስም ይስሐቅ ብሎ ጠራው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሳራ አዉ የሌዳ ባረ ናኣ ሱን አብራሃመ “ይሳቃ” ያጊደ ሱንዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Saara Aw yeleedda bare na'aa suntsaa Abrahaame «Yisaak'a» yaagiide suntseedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Saaray izas yelida naaza sunththaa Abrahaamey, «Yisaaqa» gi sunththides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሳራይ ኢዛስ ዬሊዳ ናዛ ሱን ኣብራሃሜይ፥ «ዪሳቃ» ጊ ሱንዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብራሃመይ ሳራ የልዳ ናአ ሱን ይሳቃ ግድ ሱንስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abrahaamey Saara yelida na7a suntha Yisaaqa gidi sunthis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አብርሃም፣ ሣራ የወለደችለትን ልጅ ስሙን ይስሐቅ አለው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አብርሃም ሚስቱ ሣራ የወለደችለትን ልጅ “ይስሐቅ” ብሎ ስም አወጣለት፤
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብርሃም ድማ ነቲ ዝተወለደሉ ሳራ ንዝወለደትሉ ወዱ “ይስሓቅ” ኢሉ ሰመዮ።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብርሃም ድማ ነቲ እተወልደሉ ወዱ፡ ሳራ ዝወለደትሉ ስሙ ይስሓቅ ኣውጽኣሉ።