Genesis 22:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብርሃም ነታ ቦታ እዚኣ፡ እግዚኣብሄር ይሬ፡ ኢሉ ሰመያ። ክሳብ ሎሚ ከም ዝተባህለ፥ ኣብ ከረን እግዚኣብሄር ክቐርብ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አብርሃምም ዛሬ በዚህ ተራራ እግዚአብሔር ፈጽሞ ታየኝ ሲል ያን ቦታ “ራእየ እግዚአብሔር” ብሎ ጠራው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አብርሃምም ያንን ቦታ ያህዌ ይርኤ ብሎ ጠራው፤ እስከ ዛሬም ድረስ በእግዚአብሔር ተራራ ይታያል ይባላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ስለዚህም አብርሃም ያንን ቦታ “ጌታ ያዘጋጃል (ያህዌ ይርኤ)” ብሎ ሰየመው፤ ዛሬም ቢሆን ሰዎች “ጌታ በተራራው ላይ ያዘጋጃል” ይላሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ አብራሃመ፥ “መና ጎዳይ እማና” ያጊደ ሄ ሳኣ ሱንዳ፤ ሀቼ ጋካናስካ፥ “መና ጎዳ ደርያን እመታና” ጌተቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw Abrahaame, «Med'ina Goday immana» yaagiide he sa'aa suntseedda; hachche gakkanaasikka, «Med'inaa Godaa deriyaan imettana» geetettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas Abrahaamey he sohoza, «GODAY immizaso» gi sunththides; hach gakkanaaska he sohozi, «GODAY zuma bollan immana» geetettees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ኣብራሃሜይ ሄ ሶሆዛ፥ «ጎዳይ ኢሚዛሶ» ጊ ሱንዴስ፤ ሃች ጋካናስካ ሄ ሶሆዚ፥ «ጎዳይ ዙማ ቦላን ኢማና» ጌቴቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ አብራሃመይ፥ “ጎዳይ እማና” ግድ ሄ በሳ ሱንስ። ሀች ጋካናስ ሄስ፥ “ጎዳ ዙማ ቦላ እመታና” ጌተቴስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, Abrahaamey, “Goday immana” gidi he bessa sunthis. Hachi gakanaw hessi, “Godaa zuma bolla imetana” geetetees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህም የተነሣ አብርሃም የዚያን ስፍራ ስም፣ “ እግዚአብሔር ያዘጋጃል (ያህዌ ይርኤ) ” ብሎ ጠራው፤ እስከ ዛሬም ድረስ፣ “ በእግዚአብሔር (ያህዌ) ተራራ ላይ ይዘጋጃል” ይባላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አብርሃም ያንን ቦታ “እግዚአብሔር ያዘጋጃል” ብሎ ሰየመው፤ ዛሬም ቢሆን ሰዎች “እግዚአብሔር በተራራው ላይ ያዘጋጃል” ይላሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብርሃም ከዓ ነቲ ቦታ እቱይ “እግዚኣብሄር ከዳሉ እዩ” ኢሉ ሰመዮ። ክሳዕ ሎሚ “ኣብቲ እምባ እግዚኣብሄር፥ ከዳሉ እዩ” ይበሃል።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብርሃም ከኣ ስም እታ ቦታ እቲኣ፡ እግዚኣብሄር ይርኢ፡ ኢሉ ኣውጽኣላ። ንሱ እቲ ኽሳዕ ሎሚ ኣብ ከረን እግዚኣብሄር ይሕለ፡ ዚብሀል ዘሎ እዩ።