Genesis 22:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ድሕሪ እዚ ድማ ንኣብርሃም ተነግሮ እሞ፡ እንሆ ሚልካ፡ ንናሆር ሓውካ እውን ውሉድ ወሊዳቶ ኣላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እንዲህም ሆነ፤ ከዚህ ነገር በኋላ ለአብርሃም እንዲህ ተብሎ ተነገረ፥ “እነሆ፥ ሚልካ ደግሞ ለወንድምህ ለናኮር ልጆችን ወለደች፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ይህም ከሆነ በኋልላ ለአብርሃም እንዲህ ተብሎ ተነገረ። እነሆ፥ ሚልካ ደግሞ ለወንድምህ ለናኮር ልጆችን ወለደች፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ይህም ከሆነ በኋላ ለአብርሃም እንዲህ ተብሎ ተነገረ፦ “እነሆ፥ ሚልካ ደግሞ ለወንድምህ ለናኮር ልጆችን ወለደች፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋፐ ስሚደ አብራሃመዉ፥ “ምልካ ነ እሻ ናኮራዉ ናና የላዱ፤
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaappe simmiide Abrahaamew, «Milkka ne ishaa Naakooraw naanaa yelaaddu;
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe simmiin Abrahaames, «Milkay ne isha Naakoores nayta yeladus.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳፌ ሲሚን ኣብራሃሜስ፥ «ሚልካይ ኔ ኢሻ ናኮሬስ ናይታ ዬላዱስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳፈ ጉየ፥ አብራሃመስ፥ “ምልካ ነ እሻ ናኮራስ ናይታ የላሱ፤
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessafe guye, Abrahaames, “Milka ne isha Naakoras nayta yelasu;
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ከዚህ በኋላ እንዲህ ተብሎ ለአብርሃም ተነገረው፤ “ሚልካም ደግሞ የልጆች እናት ሆናለች፤ ለወንድምህም ለናኮር ወንዶች ልጆችን ወልዳለች።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ ሁሉ በኋላ ሚልካ ለወንድሙ ለናኮር ልጆች እንደ ወለደችለት አብርሃም ሰማ፤ እነርሱም፥
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ብድሕሪዙይ ንኣብርሃም “እንሆ ሚልካ ንናኮር ሓውካ ደቂ ወሊዳትሉ” ኢሎም ነገርዎ።
Amharic Tigrinya 2011
ኮነ ኽኣ፡ ድሕርዚ ነገርዚ ንኣብርሃም እንሆ ሚልካ ድማ ንናሆር ሓውካ ደቂ ወሊዳትሉ ኢሎም ነግርዎ።
Recommended Reading