Genesis 22:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ኣብርሃም ነቶም መንእሰያት፡ ኣብዚ ምስ ኣድጊ ጽናሕ። ኣነን እቲ ወዲን ኣብኡ ከይድና ሰጊድና ናባኻ ክንምለስ ኢና።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
አብርሃምም ሎሌዎቹን አላቸው፥ “አህያውን ይዛችሁ በዚህ ቈዩ፤ እኔና ልጄ ወደዚያ ተራራ ሄደን እንሰግዳለን፤ ሰግደንም ወደ እናንተ እንመለሳለን።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
አብርሃምም ሎሌዎቹን አላቸው። አህያውን ይዛችሁ ከዚህ ቆዩ፤ እኔና ልጄ ወደዚያ ሄደን እንሰግዳለን፥ ወደ እናንተም እንመለሳለን።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ከዚህ በኋላ አብርሃምም አገልጋዮቹን፥ “አህያውን ይዛችሁ በዚህ ቈዩ፤ እኔና ልጄ ወደዚያ ተራራ ሄደን እንሰግዳለን፤ ሰግደንም ወደ እናንተ እንመለሳለን” አላቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
አብራሃመ ባረ ቆማቱዋ፥ “ሀ ሀርያና ሀዋን ደእሽተ፤ ታንነ ታ ናአይ ያ ቢደ ጾሳዉ ጎይኒደ፥ ህንተንቱኮ ስማና” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Abrahaame bare k'oomatuwaa, «Ha hariyaana hawaan de'ishshite; taaninne ta na'ay yaa biide S'oossaw goyinniide, hinttenttukko simmana» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Abrahaamey ba aylleta, «Intte harezara hayssan diishshite; taninne ta naazi gede biidi Xoossas goynnidi intteko haa simmana» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ኣብራሃሜይ ባ ኣይሌታ፥ «ኢንቴ ሃሬዛራ ሃይሳን ዲሺቴ፤ ታኒኔ ታ ናዚ ጌዴ ቢዲ ጾሳስ ጎይኒዲ ኢንቴኮ ሃ ሲማና» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
አብራሃመይ ባ አይለታ፥ “ህንተ ሀርያራ ሀይሳን ደእሽተ። ታራ ታ ናኣራ ያ ብድ ፆሰ ጎይንድ፥ ህንተኮ ስማና” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Abrahaamey ba aylleta, “Hinte hariyara haysan de7ishite. Taara ta na7aara ya bidi Xoossas goyinnidi, hinteko simmana” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አገልጋዮቹንም “እናንተ አህያውን ይዛችሁ እዚህ ቈዩን፤ እኔና ልጄ ግን ወደዚያ ሄደን ለእግዚአብሔር ሰግደን እንመለሳለን” አላቸው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ከዚህ በኋላ አብርሃም አገልጋዮቹን “እናንተ ከአህያው ጋር እዚህ ቈዩ፤ እኔና ልጄ ወደዚያ ሄደን ለእግዚአብሔር ከሰገድን በኋላ እንመለሳለን” አላቸው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብርሃም ድማ ነቶም ኣገልገልቱ “ነዝ ኣድጊ ሒዝኩም ኣብዙይ ፅንሑ፤ ኣነን እዝ ወደይን ናብቱይ ክንከይድ ኢና፤ ሰጊድና ኸዓ ናባኻትኩም ክንምለስ ኢና” በሎም።
Amharic Tigrinya 2011
ኣብርሃም ድማ ንግዙኣቱ ምስ እዛ ኣድጊ ኣብዚ ጽንሑ፡ ኣነን ወደን ከኣ ናብቲ ኼድና ኽንሰግድ ኢና፡ ናባኻትኩም ድማ ንምለስ በሎም።