Genesis 23:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ኣብ ቅድሚ ማምሬ ኣብ ማግፔላ ዝነበረ ግራት ኤፍሮን፡ ከምኡውን በዓቲ፡ ኣብ ኵሉ ዶባት ኣብ ዙርያኡ ዝነበሩ ኣእዋም ይሕለዉ ነበሩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በመምሬ ፊት ያለው ባለ ድርብ ክፍል የሆነው የኤፍሮን እርሻም ለአብርሃም ጸና፤ እርሻው፥ በእርሱም ያለ ዋሻው፥ በእርሻውም ውስጥ በዙሪያውም ያለው ዕንጨት ሁሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
በመምሬ ፊት ያለው ባለድርብ ክፍል የሆነው የኤፍሮን እርሻ ለአብርሃም ጸና፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በዚህ ዓይነት ከመምሬ በስተ ምሥራቅ ማክፌላ የተባለው የዔፍሮን ቦታ የአብርሃም ርስት ሆነ፤ ይህም ቦታ እርሻውን፥ በውስጡ ያለውን ዋሻና በእርሻው ክልል ውስጥ ያለውን ዛፍ ሁሉን፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ማምረ ካታማ ማታን ማክጴላን ደእያ ኤፍሮና ጋዲ፥ ሄዋን ደእያ ጎንጎሉነ ሄ ጋድያን ደእያ ም ኡባይ፥
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Mamire katamaa matan Maakip'eelan de'iyaa Efiroona gadii, hewan de'iyaa gonggoluunne he gadiyaan de'iyaa mitsaa ubbay,
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Mamire katamaa achchan Makipheelen diza Efroone gaden diza gongoloynne he gaden diza miththay wuri,
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ማሚሬ ካታማ ኣቻን ማኪጴሌን ዲዛ ኤፍሮኔ ጋዴን ዲዛ ጎንጎሎይኔ ሄ ጋዴን ዲዛ ሚይ ዉሪ፥
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያት ስሚድ፥ ማምረ ካታማ ማታን ማክፌላን ደእያ ኤፍሮና ጋደይ፥ ያን ደእያ ጎንጎሎይነ ሄ ጋድያን ደእያ ም ኡባይ፥
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaati simmidi, Mamire katama matan Makifeelan de7iya Efroona gadey, yan de7iya gongoloynne he gadiyan de7iya mitha ubbay,
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
በዚህ ሁኔታ፣ በመምሬ አጠገብ በመክፈላ ያለው የኤፍሮን ዕርሻ ቦታ ከነዋሻው በክልሉ ካሉት ዛፎች ሁሉ ጭምር ለአብርሃም በርስትነት ተላለፈ፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚህ ዐይነት ከመምሬ በስተምሥራቅ ማክፌላ የተባለው የዔፍሮን ቦታ የአብርሃም ርስት ሆነ፤ ይህም ቦታ እርሻውን፥ በውስጡ ያለውን ዋሻና በእርሻው ክልል ውስጥ ያለውን ዛፍ ሁሉ ያጠቃልላል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
በዝ ኸምዙይ ከዓ እታ ኣብ ማክጴላ፥ ኣብ መንፅር መምሬ ዝነበረት ግራት ኤፍሮን፥ እታ ግራትን ኣብኣ ዘላ በዓትን፥ ኣብታ ግራትን ኣብ ዙርያኣ ኣብ ዘሎ ዅሉ ወሰና ዝነበረ ኣእዋምን፥
Amharic Tigrinya 2011
በዚ ኸምዚ ኽኣ እታ ኣብ ማክጴላ ኣብ መንጽር መምሬ ዝነበረት ግራት ዔፍሮን እታ ግራትን ኣብኣ ዘላ በዓትን ኣብታ ግራትን ኣብ ዙርያኣ ኣብ ዘሎ ዶባን ዝነበረ ኣእዋምን፡