Genesis 23:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ንኣብርሃም ኣብ ቅድሚ ደቂ ሄት፡ ኣብ ቅድሚ ኵሎም ናብ ኣፍ ደገ ከተማኡ ዝኣተዉ ርስቲ ዀይኑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
በኬጢ ልጆችና በከተማዪቱ በር በሚገቡ ሁሉ ፊት ለአብርሃም ርስቱ ሆነ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሻው በእርሱም ያለው ዋሻው፥ በእርሻውም ውስጥ በዙሪያውም ያለው እንጨት ሁሉ በኬጢ ልጆችና በከተማይቱ በር በሚገቡ ሁሉ ፊት ለአብርሃም ርስቱ ሆነ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
በሒታውያን ልጆችና በከተማይቱ በር በሚገቡ ሁሉ ፊት ለአብርሃም ርስቱ መሆኑ አረጋገጡለት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ካታማ ፐንግያን ሺቄዳ ሂተቱዋ ኡባ ስንን ህግያን አብራሃመ ጋደ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
katamaa penggiyaan shiik'eedda Hiitetuwaa ubbaa sintsan higgiyaan Abrahaame gade gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
katamaa pengen shiiqida Hiite asaa ubbaa sinththan wogan Abrahaame gade gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ካታማ ፔንጌን ሺቂዳ ሂቴ ኣሳ ኡባ ሲንን ዎጋን ኣብራሃሜ ጋዴ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ካታማ ፐንገን ሺቅዳ ህተታ ኡባ ስንን ዎጋ አብራሃመ ጋደ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
katama pengen shiiqida Hiteta ubba sinthan wogatho Abrahaame gade gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ወደ ከተማው በር በመጡት ኬጢያውያንም ሁሉ ፊት የአብርሃም ንብረት መሆኑም ተረጋገጠለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
በዚያም ተገኝተው የነበሩት ሒታውያን ሁሉ የአብርሃም ርስት መሆኑን አረጋገጡ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
ኣብ ቅድሚ ደቂ ኬጢን፥ ኣብ ቅድሚ እቶም በታ በሪ እታ ኸተማ ዝኣትዉ ዝነበሩን፥ ንኣብርሃም ርስቱ ኾነት።
Amharic Tigrinya 2011
ደቂ ሔት እናረኣዩ ኣብ ቅድሚ እቶም ብደገ ኸተማኡ ዚኣትው ኹሎም ገንዘብ ኣብርሃም ኮይኑ ቖመ።