Genesis 23:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
እቲ ስፍራ መሬትን ኣብኣ ዘሎ በዓትን ደቂ ሄት ንኣብርሃም ከም ርስቲ መቓብር ተዋሂብዎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
እርሻውና በእርሱ ያለው ዋሻም በኬጢ ልጆች ዘንድ ለአብርሃም የመቃብር ርስት ሆኖ ጸና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
እርሻውና በእርሱ ያለው ዋሻው በኬጢ ልጆች ዘንድ ለአብርሃም የመቃብር ርስት ሆኖ ጸና።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
እርሻውና በእርሱ ያለው ዋሻው በሒታውያን ልጆች ዘንድ ለአብርሃም የመቃብር ርስት ሆኖ ጸና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄዋ ድራዉ ሄ ጋዲነ ሄዋን ደእያ ጎንጎሉ ሂተቱዋ ስንን ህግያን አብራሃመዉ ዱፉዋ ግዴዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
Hewaa diraw he gadiinne hewaan de'iyaa gonggoluu Hiitetuwaa sintsan higgiyaan Abrahaamew duufuwaa gideedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gishshas he gadezinne gadezan diza gongolozi Hiiteta sinththan wogan Abrahaames gidides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄሳ ጊሻስ ሄ ጋዴዚኔ ጋዴዛን ዲዛ ጎንጎሎዚ ሂቴታ ሲንን ዎጋን ኣብራሃሜስ ጊዲዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ሄሳ ግሾ፥ ሄ ጋደይነ ያን ደእያ ጎንጎሎይ ህተታ ስንን ህግያን አብራሃመስ ዱፎ ግድስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Hessa gisho, he gadeynne yan de7iya gongoloy Hiteta sinthan higgiyan Abrahaames duufo gidis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
ስለዚህ ዕርሻውና ውስጡ የሚገኘው ዋሻ የመቃብር ቦታ እንዲሆን ከኬጢያውያን ለአብርሃም በርስትነት ተላለፈለት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
ስለዚህ የሒታውያን የነበረው እርሻ በውስጡ ካለው ዋሻ ጋር የአብርሃም የመቃብር ርስት ሆነ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እታ ግራትን እታ ኣብኣ ዘላ በዓትን ድማ፥ ካብ ደቂ ኬጢ ናብ ኣብርሃም ርስቲ መቓብር ኮይና ፀንዐት።
Amharic Tigrinya 2011
እታ ግራትን እታ ኣብኣ ዘላ በዓትን ድማ ካብ ደቂ ሔት ንኣብርሃም ርስቲ መቓብር ኮይና ቖመት።