Genesis 24:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024)
ሽዑ እቲ ባርያ ጐይዩ ኪቕበላ ኸሎ፡ ካብ ድስቲኻ ሒደት ማይ ክሰቲ ፍቐደለይ፡ በላ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ))
ያም ሰው ሊገናኛት ሮጠና፥ “ከእንስራሽ ጥቂት ውኃ አጠጪኝ” አላት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት))
ሎሌውም ሊገናኛት ሮጠና። ከእንስራሽ ጥቂት ውኃ ታጠጪኝ ዘንድ እለምንሻለሁ አላት።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ))
ሎሌውም ሊያናግራት ሮጠና፦ “ከእንስራሽ ጥቂት ውኃ ታጠጪኝ ዘንድ እለምንሻለሁ” አላት።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year
ሄ ቆማይ ኢኮ ዎጽ ቢደ እዞ፥ “ነ ኦቱዋፐ ታና ጉ ሃ ኡሻርኪ!” ያጌዳ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa)
He k'oomay iikko wos's'i biide izo, «Ne otuwaappe taana guutsa haatsaa ushshaarikkii!» yaageedda.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa)
He aylley izikko woxxi biidi izo, «Ne otozappe tana guuththa haath ushsharkkii!» gides.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ)
ሄ ኣይሌይ ኢዚኮ ዎጺ ቢዲ ኢዞ፥ «ኔ ኦቶዛፔ ታና ጉ ሃ ኡሻርኪ!» ጊዴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ)
ያንን፥ ሄ አይለይ ኢኮ ዎፅ ብድ እዮ፥ “ነ ታና ጉ ሃ ኡሻርክ” ያግስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa)
Yaanin, he aylley iiko woxi bidi iyo, “Ne tana guutha haathe ushsharki” yaagis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም)
አገልጋዩም ወደ እርሷ ፈጥኖ ቀረበና፣ “እባክሽ ከእንስራሽ ጥቂት ውሃ አጠጪኝ” አላት።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005
አገልጋዩም ወደ እርስዋ ሮጦ ሄደና “እባክሽ ከእንስራሽ ጥቂት ውሃ አጠጪኝ” አላት።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ)
እቲ ኣገልጋሊ ድማ እናጐየየ ኸይዱ፥ “ካብ ዕትሮኺ ቑሩብ ማይ ክተስትይኒ እልምነኪ ኣለኹ” በላ።
Amharic Tigrinya 2011
እቲ ግዙእ ድማ ጎይዩ ተቓባቢሉ፡ ካብ ዕትሮኺ ኮታ ሒደት ማይ ኣስትይኒ በለ።